ፈረሰኞቹ ተጫዋቻቸው ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊሶች ባሳለፍነው ሳምንት ባደረጉት ጨዋታ የዲሲፒሊን ጥሰት ፈፅሟል ባሉት ተጫዋች ላይ የቅጣት ውሳኔ ጥለውበታል። በስድስተኛ…

ሸገር ደርቢ ተራዝሟል

በነገው ዕለት እንደሚደረግ ይጠበቅ የነበረው ጨዋታ እንደማይከናወን ተረጋግጧል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 7ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-2 አዳማ ከተማ

“ከእኛ ቡድን ጋር ማንም ቡድን ቢጫወት ተመሳሳይ ሁለት መቶ ፐርሰንት ኢነርጂ ነው የሚሰጥህ” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ…

ሪፖርት | ፈረሠኞቹ በሁለት ግብ ከመመራት ተነስተው ነጥብ ተጋርተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ እጅግ ማራኪ ፉክክር ተደርጎበት 2-2 ተጠናቋል።…

መረጃዎች| 14ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-2 ሻሸመኔ ከተማ

“ጨዋታው በጣም ከባድ ነበር ፣ ዘጠና ደቂቃ ትልቅ ፉክክር የተደረገበት ነው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “በጨዋታው የተሻልን…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

 ፈረሠኞቹ ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተው ሻሸመኔ ከተማን 3ለ2 ረተዋል። በምሽቱ መርሐግብር በሊጉ አናት እና ግርጌ ላይ…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን አድርጓል ፤ ሊጉ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል…

የአሰልጣኞች አሰልጣኝ | ሀምበሪቾ ዱራሜ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“ያገኘነውን ያለ መጠቀም ችግር ዛሬም አይተናል” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ “ብዙ ኳሶችን ስተናል ፣ ነገር ግን ተመጣጣኝ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾ ዱራሜን ረቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፈረሠኞቹ በአቤል ያለው እና አማኑኤል ኤርቦ ግቦች ሀምበሪቾ ዱራሜን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። በዕለቱ…