መረጃዎች | 95ኛ የጨዋታ ቀን

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 23ኛ ሳምንት ማገባደጃ የሆኑ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ…

ሪፖርት | መቻል በመጀመሪያ አጋማሽ ጎሎች ድሬዳዋ ከተማን ድል አድርጓል

መቻል በከነዓን ማርክነህ እና እስራኤል እሸቱ ግቦች ድሬዳዋ ከተማን 2-1 መርታት ችሏል። 9 ሰዓት ላይ በተጀመረው…

መረጃዎች | 90ኛ የጨዋታ ቀን

በአዳማ ከተማ ነገ የሚደረጉትን የመጨረሻ የ22ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች በተመለከተ ተከታዮቹ ቅድመ-መረጃዎች ተሰባስበዋል። መቻል ከድሬዳዋ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የአዳማ ቆይታውን የመጀመሪያ ድል አሳክቷል

በሁለተኛው አጋማሽ መልኩን ቀይሮ የገባው ወላይታ ድቻ በስንታየሁ መንግሥቱ ብቸኛ ግብ መቻልን 1-0 በመርታት ከስምንት ጨዋታዎች…

መረጃዎች | 86ኛ የጨዋታ ቀን

የ21ኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወልቂጤ ከተማ የ14 ነጥቦች ልዩነት…

ሪፖርት | መቻል ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሷል

የዳዊት ማሞ የመጨረሻ ደቂቃ የቅጣት ምት ጎል መቻልን ሙሉ ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች። መድኖች ከወላይታ ድቻው ጨዋታ…

መረጃዎች | 81ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሊጉ 20ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን በሚደረጉት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ኢትዮጵያ መድን ከ መቻል…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ አንድ ደረጃ ያሻሻሉበትን ድል አሳክተዋል

የሽመክት ጉግሳ ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል ፋሲል ከነማ መቻልን 1-0 እንዲረታ አድርጋለች። መቻሎች ከአርባምንጩ ሽንፈት…

መረጃዎች | 79ኛ የጨዋታ ቀን

በዕለተ ፋሲካ የሚደረጉ የ19ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ሁለት ጨዋታዎችን እንደሚከተለው ተመልክተናቸዋል። ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ድቻ…

ሪፖርት | አዞዎቹ ከመመራት ተነስተው ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

አርባምንጭ ከተማ ከመመራት ተነስቶ መቻልን በማሸነፍ ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ከሦስት ነጥብ ጋር ተገናኝቷል። አርባምንጭ ከተማ ከኢትዮጵያ…