መቻል የቀድሞው መጠሪያውን በመመለስ እና ‘አዲስ ቡድን’ በመገንባት በብርቱ ለመፎካከር ተዘጋጅቷል። ከሁለት ዓመታት የከፍተኛ ሊግ ቆይታ…
መቻል

መቻል ”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን ገለፀ
በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ለፍፃሜ የደረሰው መቻል ቅሬታውን ለሶከር ኢትዮጵያ ልኳል። በመዲናችን አዲስ አበባ በደማቅ…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል
ስብስቡን እንደ አዲስ እያዋቀረ የሚገኘው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመራ…

መቻል በአማካይ እና ተከላካይ ቦታ የሚጫወት ተጨዋች አስፈርሟል
በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቀድሞ ስሙን መቻል ዳግም ያገኘው የሊጉ…

መቻል ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል
ረፋድ ላይ ተክለማርያም ሻንቆን የግሉ ያደረገው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው…

የቀድሞው ስያሜውን ያገኘው መቻል የዝግጅት ቀኑ ታውቋል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ የቀላቀለው መቻል በቢሾፍቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቼ…

የአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ምክትል ታውቀዋል
መቻልን ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ለማሰልጠን ፊርማቸውን ያኖሩት አሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የቀድሞ ምክትል አሠልጣኛቸውን ዳግም አግኝተዋል። የቀድሞ…

መቻል የመስመር ተጫዋች አስፈርሟል
በቀጣዩ የውድድር ዓመት ተጠናክሮ ለመቅረብ በዝውውሩ እየተሳተፈ የሚገኘው መቻል የመስመር ተጫዋች የግሉ አድርጓል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ…