መረጃዎች| 110ኛ የጨዋታ ቀን

በነገው ዕለት በሚካሄዱ ሁለት የ29ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አቅርበናል። ለገጣፎ…

ሪፖርት | መቻል ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል

ላለመውረድ በሚደረገው ትንቅንቅ ብዙ ትርጉም የነበረው የወልቂጤ ከተማ እና የመቻል ጨዋታ በመቻል 2-0 አሸናፊነት ተጠናቋል። በዕለቱ…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት| መቻል 2-3 ባህር ዳር ከተማ

\”ውጤቱ አደጋ ለደረሰባቸው ደጋፊዎቻችን መታሰቢያ ይሁንልን\” ደግአረግ ይግዛው \”በመጀመርያው አጋማሽ የሰራናቸው ስህተቶች ውጤቱን እንዳናገኝ አድርጎናል\” ፋሲል…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የባህርዳር ከተማ እና መቻል ጨዋታ በመጨረሻም በባህርዳር ከተማ 3ለ2 አሸናፊነት ተጠናቋል። መቻሎች በመጨረሻ…

መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 103

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ሀዋሳ ከተማ

\”ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።\” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል…

ሪፖርት | በጭማሪ ሽርፍራፊ ሰከንድ ጎል መቻል ከሀዋሳ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶች በበዙበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከመቻል ጋር 1ለ1 አጠናቋል። መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪኩ ጨዋታ በሁለት…

መረጃዎች | 97ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ኤሌክትሪክ 2 – 2 መቻል

\”በመውረዳችን በጣም አዝኛለው\” ስምዖን አባይ \”አቻ መጠናቀቁ ተገቢ ነው ብዬ አላስብም ፤ ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር\”…