ሲዳማ ቡና የቅድመ ውድድር ዝግጅት የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

ከአሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ ይፋዊ ሹመት በኋላ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን የቀላቀለው ሲዳማ ቡና የ2015 የውድድር ዘመን ዝግጅቱን…

የጦና ንቦቹ አጥቂ አስፈርመዋል

የአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያሙ ወላይታ ድቻ ሦስተኛ ፈራሚውን ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር ለመቀጠል ውል…

ዊሊያም ሰለሞን ለሲዳማ ቡና ደብዳቤ አስገብቷል

ለሁለት ክለቦች በመፈረሙ ውዝግብ ውስጥ ገብቶ የሚገኘው ዊሊያም ሰለሞን ለሲዳማ ቡና ክለብ ጉዳዩን የተመለከተ ደብዳቤ በዛሬው…

ወላይታ ድቻ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን የሚጀምርበት ቀን ታውቋል

በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም መሪነት በቀጣዩ የውድድር ዘመንም የሚዘልቀው ወላይታ ድቻ በነሀሴ ወር መጀመሪያ ዝግጅቱን ይጀምራል፡፡ ወደ…

ሀዋሳ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል

በአሰልጣኝ ዘርዓይ ሙሉ የሚመራው ሀዋሳ ከተማ ከክለቡ የታዳጊ ቡድን የተገኙትን ሦስት ተጫዋቾች ውልን አድሷል፡፡ ካለፉት ዘመናት…

ሀዋሳ ከተማ የሩጫ መርሐ-ግብር ሊያከናውን ነው

የሀዋሳ ከተማ እግር ኳስ ክለብ ራሱን በገቢ ለማጠናከር “ክለባችን ኩራታችን” በሚል መሪ ቃል የሩጫ መርሐ-ግብር ሊያካሂድ…

ፈረሰኞቹ ከመሐል ተከላካያቸው ጋር በስምምነት ተለያዩ

ያለፉትን ዘጠኝ ዓመታት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ቆይታ የነበረው የመሐል ተከላካይ ከክለቡ ጋር በስምነት መለያየቱ ታውቋል። አስቀድሞ…

ሀድያ ሆሳዕና የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

ነብሮቹ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርሙ የራምኬል ሎክንም ውል አራዝመዋል፡፡ ረዳት አሰልጣኝ በነበረው ያሬድ ገመቹ እንደሚመራ የሚጠበቀው…

ፋሲል ከነማ የአማካዩን ውል አድሷል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት 2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ፋሲል ከነማ የሀብታሙ ተከስተን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አድሷል።…

የጣና ሞገዶቹ የሁለት ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ የሁለት ተጫዋቾቹን ውል ለተጨማሪ ሁለት ዓመት አራዝሟል። በርከት ያሉ…