በምሽቱ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሀብታሙ ታደሰ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ወልቂጤ ከተማን 3-0 ረቷል። ምሽት…
ዝ ክለቦች
የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ መድን
ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በኋላ ሁለቱም አሰልጣኞች ስለ ጨዋታው ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል።…
ሪፖርት | ሀዋሳ እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
የሀዋሳ ከተማ እና የኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ቀዝቃዛ ፉክክር ተደርጎበት 0-0 ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ሀዋሳ ከተማ…
መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን
ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገም ይቀጥላል። ነገ የሚደረጉ ሁለቱን ጨዋታዎች…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-3 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
“ቡድኑ ከዕለት ወደ ዕለት እየተሻሻለ ነው ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ “ጎል ላይ የምንስታቸው ኳሶች ዋጋ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ድል ተመልሷል
አምስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ የሆነ ፉክክር በተደረገበት የምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድሬዳዋ ከተማን…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 1-3 ሲዳማ ቡና
“ያሰብነው ነገር ተሳክቶልናል ፣ አሁን ተጫዋቾቼም የዚህ የማሸነፍ ሥነ ልቦናቸውም እያደገ ይመጣል” አሰልጣኝ ሥዩም ከበደ “የዳኞች…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል
በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ሲዳማ ቡና ሻሸመኔ ከተማን 3-1 በመርታት የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን አግኝቷል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር…
መረጃዎች| 13ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ባህርዳር ከተማ
“የሊጉ ሁለት ምርጥ ቡድኖች ፣ ከምርጥ ጨዋታ ጋር ነጥብ የተጋሩበት ጨዋታ እንደመሆኑ ውጤቱ ፍትሃዊ ነው” አሰልጣኝ…