የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 1-1 ሲዳማ ቡና

“እንደጠበቅነው ባይሆንም ዛሬ ተጫዋቾቼ ትልቅ እንቅስቃሴ ነው ያደረጉት” አሰልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት “በብዙ ረገድ እኛ ራሳችንን ልናርም…

ሪፖርት | ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በጭማሪ ደቂቃ ድራማ ነጥብ ተጋርተዋል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በመጨረሻ ደቂቃ ግቦች 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 1-1 ኢትዮጵያ መድን

“ከመመራት ከመነሳታችን አንፃር ብዙ አልከፋኝም” አሰልጣኝ ውበቱ አባተ “ብዙ ነገሮችን ተቋቁመን ይሄንን ውጤት ይዘን ወጥተናል” አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

ፋሲል ከነማን ከኢትዮጵያ መድን ያገናኘው የምሽቱ መርሐግብር ብርቱ ፉክክር ተደርጎበት 1-1 ተጠናቋል። የምሽቱ መርሐግብር ፋሲል ከነማን…

የአሰልጣኞች አሰልጣኝ | ሀምበሪቾ ዱራሜ 1-2 ቅዱስ ጊዮርጊስ

“ያገኘነውን ያለ መጠቀም ችግር ዛሬም አይተናል” አሰልጣኝ ደጉ ዱባሞ “ብዙ ኳሶችን ስተናል ፣ ነገር ግን ተመጣጣኝ…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀምበሪቾ ዱራሜን ረቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ፈረሠኞቹ በአቤል ያለው እና አማኑኤል ኤርቦ ግቦች ሀምበሪቾ ዱራሜን 2-1 ማሸነፍ ችለዋል። በዕለቱ…

መረጃዎች | 10ኛ የጨዋታ ቀን

ሁለተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተናል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-0 ሀድያ ሆሳዕና

“በኳስ ቁጥጥሩም የግብ ዕድሎችን በመፍጠርም የተሻልን ነበርን ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ በፀሎት ልዑልሰገድ – ንግድ ባንክ “ካለማስቆጠር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጭማሪ ደቂቃ ግብ ጣፋጭ ድል ተጎናፅፏል

የግብ ዕድሎች በብዛት ባልተፈጠሩበት እና ለተመልካች ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሀዲያ ሆሳዕናን በመጨረሻ ደቂቃ…