መረጃዎች | 5ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚከናወኑት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ሊጉ ነገ በሁለተኛ ሳምንት…

አፄዎቹ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል

ፋሲል ከነማዎች ቀደም በማለት በዝውውር ዝርዝር ውስጥ አካተውት የነበረውን አይቮሪስታዊ የመሐል ተከላካይ ወደ ስብስባቸው በይፋ አካተዋል።…

ሲዳማ ቡና ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ሲዳማ ቡና የሁለት የቀድሞው ተጫዋቾቹን ዝውውር ቋጭቷል። ሲዳማ ቡናዎች የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን በማጠናቀቅ ወደ የኢትዮጵያ ፕሪምየር…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ተከታትለው ያጠናቀቁትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአምስት ግቦች ፌሽታ ታጅቦ…

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል

የዓምና ሻምፒዮኖቹ ጊዮርጊሶች ወልቂጤ ላይ አራት ግቦች በማስቆጠር ድል ተጎናፅፈዋል። ተመጣጣኝ ፉክክር በታየበት የመጀመርያው አጋማሽ የሁለቱም…

ወልቂጤ ከተማ የመሐል ተከላካይ አስፈርሟል

ሠራተኞቹ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው ቀላቅለዋል። በአሰልጣኝ ሙለጌታ ምህረት እየተመሩ በይበልጥ አዳዲስ እና እንዲሁም ነባር…

የአንደኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች እንደሚከተለው ተዳሰዋል

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአንደኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ነገ ይከናወናሉ። እኛም አራቱን ክለቦች የተመለከቱ የቅድመ ውድድር…

ሪፖርት | ሦስተኛው የጨዋታ ቀን በጀመረበት የጎል ፌሽታ ተጠናቋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ መቻል ሁለት ጊዜ አቻ መሆን ችሎ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕናን 3-2 ረቷል። በጥሩ…

የሀዋሳ እና የፋሲል ጨዋታ ሦስት አቻ ተጠናቋል

ስድስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ማራኪ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ኃይቆቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል። በሁለቱም ቡድኖች በኩል…

ሻሸመኔ ከተማ የመጨረሻ ተጫዋቹን አስፈረመ

የፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን በትላንትናው ዕለት ማድረግ የጀመረው ሻሸመኔ ከተማ የመጨረሻ ተጫዋቹን አግኝቷል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2016…