መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን

ሊጉ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ምክንያት ወደ እረፍት ከማምራቱ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ተስተካካይ የ7ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብሮችን…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ኃይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በጭማሪ ደቂቃ የተቆጠረችው  የዮናታን ኤልያስ ጎል ወላይታ ድቻ ከሀዋሳ ከተማ ጋር አቻ እንዲለያይ አድርጋለች። ከድል መልስ…

መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን

የ13ኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ወላይታ ድቻ

👉”በከፍተኛ ቁርጠኝነት እና በተራበ ፍላጎት በመጫወታችን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተናል” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ሽንፈት ያጋጥማል ግን ሽንፈቱ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የድሬዳዋ ከተማን የ8 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል

የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዝግበው ደረጃቸውን አሻሽለዋል። በ11ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማን ገጥመው ከከመመራት ተነስተው…

መረጃዎች | 44ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ በሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ የዕለቱ የመክፈቻ መርሃግብር…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 1-0 ፋሲል ከነማ

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወሳኝ ድል በመቀዳጀት ነጥባቸውን ሁለት አሀዝ አስገብተዋል

ወላይታ ድቻ ተቀይሮ ወደ ሜዳ በገባው ዘላለም አባተ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸንፏል። ወላይታ ድቻ በቅዱስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-0 ወላይታ ድቻ

👉”ጨዋታው በምንፈልገው መልኩ ሄዷል ፤ ማድረግ ያለብንን ነገር አድርገናል”ዘሪሁን ሸንገታ 👉”አቅማችን የፈቀደውን ነው ያደረግነው። አቅማችን ይሄ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጦና ንቦቹን በሦስት ጎል ብልጫ አሸንፈዋል

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል በመውሰድ የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ተረክቧል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች…