ሊጉ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ምክንያት ወደ እረፍት ከማምራቱ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ተስተካካይ የ7ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብሮችን…
ወላይታ ድቻ

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ እና ኃይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በጭማሪ ደቂቃ የተቆጠረችው የዮናታን ኤልያስ ጎል ወላይታ ድቻ ከሀዋሳ ከተማ ጋር አቻ እንዲለያይ አድርጋለች። ከድል መልስ…

መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ወላይታ ድቻ
👉”በከፍተኛ ቁርጠኝነት እና በተራበ ፍላጎት በመጫወታችን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተናል” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ሽንፈት ያጋጥማል ግን ሽንፈቱ…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ የድሬዳዋ ከተማን የ8 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞ ገቷል
የጦና ንቦቹ ብርትካናማዎቹን በማሸነፍ ተከታታይ ድል አስመዝግበው ደረጃቸውን አሻሽለዋል። በ11ኛ ሳምንት ፋሲል ከነማን ገጥመው ከከመመራት ተነስተው…

መረጃዎች | 44ኛ የጨዋታ ቀን
ነገ በሚደረጉት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አንስተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ የዕለቱ የመክፈቻ መርሃግብር…

ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ወሳኝ ድል በመቀዳጀት ነጥባቸውን ሁለት አሀዝ አስገብተዋል
ወላይታ ድቻ ተቀይሮ ወደ ሜዳ በገባው ዘላለም አባተ ብቸኛ ግብ ፋሲል ከነማን አሸንፏል። ወላይታ ድቻ በቅዱስ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-0 ወላይታ ድቻ
👉”ጨዋታው በምንፈልገው መልኩ ሄዷል ፤ ማድረግ ያለብንን ነገር አድርገናል”ዘሪሁን ሸንገታ 👉”አቅማችን የፈቀደውን ነው ያደረግነው። አቅማችን ይሄ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጦና ንቦቹን በሦስት ጎል ብልጫ አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል በመውሰድ የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ተረክቧል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች…