ሪፖርት | ሠራተኞቹ ከ11 ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል

አንድ ብቻ ዒላማውን የጠበቀ ሙከራ በተደረገበት ጨዋታ ወልቂጤ ከተማ በተመስገን በጅሮንድ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል።…

መረጃዎች | 78ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 20ኛ ሳምንት መርሃግብር ነገ ጅማሮውን የሚያደርግባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል።…

ሪፖርት | መቻል ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል

በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻሎች በምንይሉ ወንድሙ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን 1ለዐ ረተዋል። በሳምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል…

መረጃዎች | 74ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ ውድድር ከቀናት ዕረፍት በኃላ ነገ በ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ይመለሳል ፤ እኛም ነገ የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች…

ሪፖርት | አራት ግቦችን እና ሁለት ቀይ ካርዶችን ያስመለከተን ድራማዊው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተፈፅሟል

በሁለተኛው አጋማሽ ጠንካራ ፉክክርን ያስመለከተን የወላይታ ድቻ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ በርካታ ክስተቶችን ታጅቦ በሁለት አቻ…

መረጃዎች| 73ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 18ኛ ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ ከ ሲዳማ ቡና…

ሪፖርት | እጅግ አስገራሚው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል

ሁለት ቀይ ካርዶች በተመዘዙበት ጨዋታ ሁለት የፍጹም ቅጣት ምቶችን ያመከኑት አዳማዎች በመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከወላይታ ድቻ…

መረጃዎች| 67ኛ የጨዋታ ቀን

በአስራ ሰባተኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። አዳማ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ሻሸመኔ ከተማ የውድድር ዓመቱን ሁለተኛ ድል አሳክቷል

ሻሸመኔዎች ከመመራት ተነስተው ወላይታ ድቻን 2ለ1 በማሸነፍ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻ እና ሻሸመኔ…

መረጃዎች| 64ኛ የጨዋታ ቀን

በሁለተኛው ዙር ቀዳሚ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚካሄዱት ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል ወልቂጤ ከ…