የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 0-0 አዳማ ከተማ

“ፍፁም ለግብ የቀረቡ ኳሶችን የመፍጠር አቅማችን ደካማ ነው” አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው “አንዳንዴ እንደዚህ ይሆናል ብትጫወትም ዕድለኝነትን…

ሪፖርት | እጅግ ቀዝቃዛው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

ለተመልካች ሳቢ ያልነበረው የሲዳማ ቡና እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ 0-0 ተጠናቋል። በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡና እና…

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን

10ኛ ሳምንቱ ላይ በደረሰው የሊጉ መርሃግብር የመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች በዚህ መልኩ ቀርበዋል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-1 ሲዳማ ቡና

“ምንም ልትገልፀው አትችልም በጣም ከባድ ነው” አሰልጣኝ ገብረመድህን ሐይሌ “በሚገባ ሰርተን መጥተናል ያ በመሆኑ ውጤታማ መሆን…

ሪፖርት | አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው በመጀመሪያ ጨዋታቸው ድል ቀንቷቸዋል

በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ሲዳማ ቡና በይገዙ ቦጋለ ብቸኛ ግብ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 በመርታት ተከታታይ ድል ተቀዳጅቷል።…

መረጃዎች | 34ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከሳምንታት በኋላ ሲመለስ የዘጠነኛው ሳምንት መክፈቻ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ኢትዮጵያ መድን…

አሰልጣኝ ዘላለም ሽፈራው ረዳታቸውን አሳውቀዋል

በቅርቡ የሲዳማ ቡና አሰልጣኝ የሆኑት ዘላለም ሽፈራው ምክትል አሰልጣኛቸውን ሾመዋል። ሲዳማ ቡናን ለአንድ ዓመት በዋና አሰልጣኝነት…

ሲዳማ ቡና ዘላለም ሽፈራውን አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል

የዘንድሮ የውድድር ጊዜ እንዳሰበው ያልሆነለት ሲዳማ ቡና የቀድሞ አሰልጣኙን መቅጠሩ ታውቋል። በአሰልጣኝ ሥዩም ከበደ እየተመራ የዘንድሮውን…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ሲዳማ ቡና 4ለ1 በሆነ ሰፊ ውጤት ወላይታ ድቻን በመርታት በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ድሉን አስመዝግቧል። ወላይታ ድቻ…

የሲዳማ ቡና የመስመር ተከላካይ ለሳምንታት ከሜዳ ይርቃል

ሲዳማ ቡና ባሳለፍነው ሳምንት ባደረገው ጨዋታ ጉዳት ያስተናገደው የመስመር ተከላካይ ለሳምንታት ከሜዳ እንደሚርቅ ተረጋግጧል። በኢትዮጵያ ፕሪሚየር…