በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ተይዞ የነበረው የሀዲያ ሆሳዕና እና አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ጉዳይ ውሳኔ ተላልፎበታል።…
01 ውድድሮች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 2-4 ፋሲል ከነማ
👉”ተጫዋቾቻንን በጣም ጥሩ ነበሩ ፤ ማሸነፍ አይበዛባቸውም” ኃይሉ ነጋሽ 👉”ጨዋታው ከጅምሩ በዚህ መልክ ያቀድነው አይደለም” ሥዩም…
መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን
በአስረኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ከዚህ በታች ቀርበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ…
ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን ረቷል
ዐፄዎቹ በዘንድሮ የውድድር ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ድል ያገኙበትን ውጤት ሲዳማ ቡና ላይ አስመዝግበዋል። ምሽት 01፡00…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-2 ወልቂጤ ከተማ
👉”ከዕረፍት በኋላ ባደረግነው ነገር የአቻው ውጤት ይገባናል” ዮርዳኖስ ዓባይ 👉”እንደ ጨዋታው የአቻ ውጤት አይገባንም ነበር።… ጌታነህ…
ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል
ሳቢ የሜዳ ላይ ፉክክር ያስመለከተው የድሬዳዋ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ ሁለት አቻ ፍፃሜውን አግኝቷል። ባሳለፍነው…
አማኑኤል ዩሐንስ ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል
የኢትዮጵያ ቡናው አንበል አማኑኤል ዩሐንስ በተወሰኑ ጨዋታዎች ለቡድኑ ግልጋሎት እንደማይሰጥ ታውቋል። ከተስፋ ቡድን አንስቶ ያለፉትን ስድስት…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-0 ሀዋሳ ከተማ
👉”ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር ፤ ነገርግን አለመሸነፍም አንድ ትልቅ ነገር ነው” ገብረመድህን ኃይሌ 👉”ጥሩ ፉክክር የታየበት…
ሪፖርት | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተደምድሟል
በኢትዮጵያ መድን እና ሀዋሳ ከተማ መካከል የተደረገው ፍልምያ ያለ ግብ ተጠናቋል። በ9ኛ የጨዋታ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ…

