አርባምንጭ ከተማ ተከታታይ ሁለተኛ ጨዋታውን በማሸነፍ ደረጃውን ያሸሻለበትን ወሳኝ ድል ሲያሳካ ፋሲል ከነማ ሀዲያ ሆሳዕናን 1ለ0…
ሪፖርት
ሪፖርት | ነገሌ አርሲ እና አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል
ነገሌ አርሲዎች ሀዋሳ ከተማን 2-1በማሸነፍ በዋንጫ ፉክክር ውስጥ መሆናቸውን ሲያረጋግጡ አዳማ ከተማ ንግድ ባንክን በማሸነፍ ከወራጅ…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ኢትዮጵያ መድን ድል ቀንቷቸዋል
ከቀናት ዕረፍት በኋላ ዛሬ ጅማሮውን ባደረገው የ35ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ መቻልን…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ይበልጥ ወደ ዋንጫው የተቃረበበት ድል አሳክቷል
ሲዳማ ቡና ከመመራት ተነስቶ ኢትዮጵያ ቡናን 2ለ1 በማሸነፍ ለቻምፒዮንነት እጅግ የተቃረበበትን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አስመዝግቧል። በፈጣን…
ሪፖርት | የጦና ንቦች እና ሰጎኖቹ አቻ ተለያይተዋል
ወላይታ ድቻን ከነጌሌ አርሲ ያገናኘው የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ34ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ግብ ሳይቆጠርበት 0ለ0…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና መሪነቱን ያጠናከረበትን ድል ሲቀዳጅ መቐለ እና ባህር ዳር አቻ ተለያይተዋል
ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን 1ለዐ በሆነ ጠባብ ውጤት በማሸነፍ ሁለተኛ ተከታታይ ድሉን ሲያሳካ መቐለ 70 እንደርታ…
ሪፖርት | ወልዋሎ ዓ/ዩ እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲና ኢትዮጵያ መድን ያገናኘው ጨዋታ በራስ ላይ በተቆጠሩ ግቦች አንድ ለአንድ በሆነ አቻ ውጤት…
ሪፖርት | ሸገሮች ወደ ድል ሲመለሱ ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ አቻ ተለያይተዋል
ሀዲያ ሆሳዕና እና ምድረገነት ሽረ 1ለ1 ሲለያዩ ሸገሮች ፋሲል ከነማን ባለቀ ደቂቃ በተቆጠረች ብቸኛ ግብ በማሸነፍ…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና አርባ ምንጭ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
ፈረሰኞቹ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፉ መቻሎች በበኩላቸው የዋንጫ ጉዟቸውን አጣብቂኝ ውስጥ የከተተ ሽንፈት በአርባምንጭ…
ረፖርቱ | ሐይቆቹ ከረጅም ሳምንታት በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
ከሰማንያ ደቂቃ በላይ በጎዶሎ ተጫዋች ለመጫወት የተገደዱት ሐይቆቹ ኢትዮጵያ ቡናን በበረከት ሳሙኤል ብቸኛ ፍፁም ቅጣት ምት…

