በምሽቱ ጨዋታ የጣና ሞገዶቹን የገጠሙት አዳማዎች 2ለ1 በማሸነፍ ተከታታይ ድል አሳክተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ባህር ዳር ከተማ…
ሪፖርት
ሪፖርት | መቻል የሊጉን መሪነት ተረክቧል
መቻል ከቆሙ ኳሶች ባገኟቸው ጎሎች ሲዳማ ቡናን 2ለ1 በመርታት የዓመቱ ዘጠነኛ ድላቸውን በማግኘት የሊጉ አናት ላይ…
ሪፖርት | አንተነህ ተፈራ ዛሬም ለቡናማዎቹ ሦስት ነጥብን አስገኝቷል
ኢትዮጵያ ቡና ስድስተኛ ድል ፣ ኢትዮጵያ መድን ሰባተኛ ሽንፈት ባገኙበት ጨዋታ ቡናማዎቹ በአንተነህ ተፈራ ሀትሪክ ታግዘው…
ሪፖርት | ነብሮቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በርከት ያሉ የግብ ዕድሎች ያልተፈጠሩበት የሀዲያ ሆሳዕና እና የድሬዳዋ ከተማ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ…
መረጃዎች | 51ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል፤ በሁለተኛው የጨዋታ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…
ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የሊጉን መሪ ረተዋል
በምሽቱ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ የሊጉን መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3-0 በመርታት የዓመቱን ሰባተኛ ድልን አሳክቷል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | የጦና ንቦቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበት ድል አስመዘገቡ
የቢንያም ፍቅሬ ብቸኛ ግብ የጦና ንቦቹን ሦስት ነጥብ አስጨብጣለች። ወላይታ ድቻዎች ባለፈው ሳምንት ከሆሳዕና ጋር አቻ…
ሪፖርት | ነብሮቹ 8ኛ የአቻ ውጤታቸውን አስመዝግበዋል
በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ ድቻ 1-1 ተለያይተዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀዲያ ሆሳዕና እና ወላይታ…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ከተከታታይ ሁለት ጨዋታዎች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል
ኢትዮጵያ ቡና በአንተነህ ተፈራ ብቸኛ ጎል ወልቂጤ ከተማን 1ለ0 በመርታት የውድድር ዘመኑ አምስተኛ ድሉን አግኝቷል። በአስራ…
ሪፖርት | ሀምበርቾ በፕሪምየር ሊግ ታሪክ የመጀመሪያ ድሉን አሳክቷል
በምሽቱ መርሐግብር ሲዳማ ቡናን የገጠሙት ሀምበርቾዎች በበረከት ወንድሙ ግቦች 2-0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል።…

