ሪፖርት | የቡናማዎቹ እና የጦና ንቦቹ ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል

የኢትዮጵያ ቡና እና ወላይታ ድቻ ጨዋታ እንደመጀመሪያው ዙር ሁሉ 0-0 ተፈፅሟል። ኢትዮጵያ ቡና ከፋሲል ከነማ ጋር…

ሪፖርት| ኃይቆቹ ከሦስት ተከታታይ የአቻ ውጤቶች በኋላ ወደ ድል ተመልሰዋል

ሀዋሳ ከተማ በተከላካዩ ብቸኛ ግብ ለገጣፎ ለገዳዲን አሸንፏል። አዳዲስ ያስፈረምኳቸውን ተጫዋቾች ማሰለፍ ይገባኛል በሚል ውዝግብ የ15ኛ…

ቁመታሙ አጥቂ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሷል

ማሊያዊው አጥቂ ወደ ቀድሞ ክለቡ የተመለሰበትን ዝውውር አገባዷል። በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመሩት…

መረጃዎች | 64ኛ የጨዋታ ቀን

በ16ኛው ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ቀን ነገ የሚስተናገዱትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ…

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ | የ15ኛ ሳምንት ምርጥ 11

በመጀመሪያ ዙር የመጨረሻው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ላይ ጎልተው የወጡ ተጨዋቾች እና አሰልጣኝን የመረጥንበት የሳምንቱ ምርጥ ቡድን…

Continue Reading

ሪፖርት | መቻል ሁለተኛውን ዙር በወሳኝ ድል ጀምሯል

127ኛውን የዓደዋ ድል በመዘከር የተጀመረው የሀዲያ ሆሳዕና እና መቻል ጨዋታ ሦስት ግቦች ተቆጥረውበት በመቻል አሸናፊነት ተጠናቋል።…

መቻል ያገኘው የፎርፌ ውጤት ፀድቋል

የመቻል እና ለገጣፎ ለገዳዲ ጨዋታ በፎርፌ ውጤት መፅደቁ ይፋ ሆኗል። ከ15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብሮች መካከል አንዱ የሆነው…

መረጃዎች | 63ኛ የጨዋታ ቀን

የመላው ጥቁር ህዝቦች የድል በዓል በሆነው የዓድዋ ድል 127ኛ ዓመት መታሰቢያ ዕለት በልዩ ድምቀት እንደሚደረጉ የሚጠበቁት…

ሪፖርት | የመጀመሪያው ዙር የመጨረሻ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል

ምሽት ላይ ባህር ዳር ከተማ እና ወላይታ ድቻን ያገናኘው ጨዋታ 0-0 በሆነ ውጤት ተቋጭቷል። ባህር ዳር…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያውን ዙር በመሪነት አጠናቋል

በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በመርታት በመሪነቱ ሲቀጥል ድሬዳዋ ከተማ አራተኛ ተከታታይ ሽንፈት…