የሲዳማ ቡና ምክትል አሰልጣኝ ታውቀዋል

አሰልጣኝ ወንድማገኝ ተሾመ ረዳት አሰልጣኛቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ የ2015 የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቀመጫውን በታደሰ እንጆሪ ሆቴል በማድረግ…

ዐፄዎቹ ጊዜያዊ አሠልጣኛቸውን በቋሚነት ሾመዋል

አሠልጣኝ ኃይሉ ነጋሽ በዋና አሠልጣኝነት ሚና ከፋሲል ከነማ ጋር በቀጣዩ ዓመት ለመቆየት ውላቸውን አድሰዋል። በተጠናቀቀው የቤትኪንግ…

አዳማ ከተማ ዘግይቶም ቢሆን ዝግጅቱን ሊጀምር ነው

በአሠልጣኝ ይታገሱ እንዳለ የሚመራው አዳማ ከተማ ከሌሎቹ የሊጉ ክለቦች ዘግይቶ ከነገ በስትያ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን ሊጀምር…

“ከአቡበከር እና ሽመልስ ውጪ ግብፅን ያሸነፈውን ቡድን መግጠማችን ለእኛ ትልቅ ነገር ነው” ሚቾ

አመሻሽ ላይ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያከናወነው የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ሰርዲዮቪች ሚሉቲን…

አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ለፌዴሬሽኑ የክስ ደብዳቤ አስገብተዋል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሀዲያ ሆሳዕና ያሳለፉት አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ለኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ለዲሲፕሊን ኮሚቴ የክስ ደብዳቤ…

የመሐመድኑር ናስር ማረፊያ ታውቋል

በበርካታ ክለቦች ሲፈለግ የነበረው አጥቂ በመጨረሻም መዳረሻው ታውቋል። በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በጅማ አባ ጅፋር ያሳለፈው መሐመድኑር…

መቻል ተጨማሪ ተጫዋች አስፈርሟል

ረፋድ ላይ ተክለማርያም ሻንቆን የግሉ ያደረገው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው…

መቻል ግብ ጠባቂ አስፈርሟል

በዝውውር መስኮቱ የነቃ ተሳትፎ ያደረገው መቻል ከሲዳማ ጋር በስምምነት የተለያየውን የግብ ዘብ የግሉ አድርጓል። በቀጣዩ ዓመት…

የጣና ሞገዶቹ አይቮሪያዊ የግብ ዘብ አግኝተዋል

በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ወጣቱን አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በተጠናቀቀው የውድድር…

የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል

ቡርኪናፏሳዊው አማካይ ከባህር ዳር ከተማ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር የህክምና ምርመራ ለማድረግ…