የኢትዮጵያ ዋንጫ | ሀዋሳ እና ኢትዮጵያ ቡና ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅለዋል

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ጨዋታዎች ዛሬ ሲጠናቀቁ ወደ ሩብ ፍጻሜው የተቀላቀሉ ስምንት ቡድኖች ሙሉ በሙሉ ተለይተዋል።…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | የሦስተኛ ዙር አራተኛ ቀን ጨዋታዎች

የሦስተኛ ዙር የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ፍፃሜውን ያገኛል ፤ ጨዋታዎቹን አስመልክተን ያቀረብናቸውን መረጃዎች…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች | የሦስተኛ ዙር ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሦስተኛ ዙር ነገም ሲቀጥል አዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ላይ አራት የፕሪምየር ሊጉን ክለቦች…

የኢትዮጵያ ዋንጫ መረጃዎች

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማን ተከትለው ወደ ቀጣይ ዙር የሚያልፉ ሁለት ክለቦችን የሚለዩ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ | የ 8ኛ ሣምንት ምርጥ 11

የስምንተኛ ሣምንት ጨዋታዎች ላይ በመመርኮዝ ይህንን ምርጥ ቡድን ሠርተናል። ግብ ጠባቂ አቡበከር ኑራ – ኢትዮጵያ መድን…

Continue Reading

ሪፖርት | ሻሸመኔ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

የሣምንቱ ብቸኛ የአቻ ውጤት በተመዘገበበት የምሽቱ መርሐግብር ሻሸመኔ እና አዳማ 1-1 ተለያይተዋል። በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሻሸመኔ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከሦስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቋል

ሲዳማ ቡና 4ለ1 በሆነ ሰፊ ውጤት ወላይታ ድቻን በመርታት በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ድሉን አስመዝግቧል። ወላይታ ድቻ…

መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይገባደዳል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ !…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን የድል ረሃቡን አስታግሷል

በምሽቱ መርሐግብር መድኖች  ሀምበሪቾን 2-0 በመርታት ከስድስት ጨዋታዎች በኋላ ከድል ጋር ታርቀዋል። በምሽቱ መርሐግብር ሀምበሪቾ እና…

ሪፖርት| ንግድ ባንክ መሪነቱን አስጠበቀ

ሠላሳ ስምንት ጥፋቶችና ሦስት ቀይ ካርዶች የታዩበት ጨዋታ በኢትዮጵያ በንግድ ባንክ ሁለት ለአንድ አሸናፊነት ተጠናቋል። ንግድ…