በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ ላይ ተከታትለው ያጠናቀቁትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአምስት ግቦች ፌሽታ ታጅቦ…
ሪፖርት

ሪፖርት| ፈረሰኞቹ ዓመቱን በድል ጀምረዋል
የዓምና ሻምፒዮኖቹ ጊዮርጊሶች ወልቂጤ ላይ አራት ግቦች በማስቆጠር ድል ተጎናፅፈዋል። ተመጣጣኝ ፉክክር በታየበት የመጀመርያው አጋማሽ የሁለቱም…

ሪፖርት | ሦስተኛው የጨዋታ ቀን በጀመረበት የጎል ፌሽታ ተጠናቋል
ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ መቻል ሁለት ጊዜ አቻ መሆን ችሎ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕናን 3-2 ረቷል። በጥሩ…

የሀዋሳ እና የፋሲል ጨዋታ ሦስት አቻ ተጠናቋል
ስድስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ማራኪ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ኃይቆቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል። በሁለቱም ቡድኖች በኩል…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ በመጀመርያው ሳምንት ድል አድርጓል
የአሰልጣኝ አስራት አባተ ውጤታማ ቅያሪ ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ሀምበሪቾን በመርታት ሙሉ ሦስት ነጥብ እንዲያሳኩ አስችሏል። ሁለት…

ሪፖርት | ወላይታ ድቻ ሊጉን በድል ጀምሯል
ወላይታ ድቻ በፀጋዬ ብርሃኑ ብቸኛ ግብ ሻሸመኔ ከተማን በመርታት የውድድር ዓመቱን በድል ከፍቷል። የሊጉ የሁለተኛ ቀን…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ከሦስት ዓመታት በኋላ የመክፈቻ ጨዋታውን በድል ተወጥቷል
በምሽቱ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና በኤርሚያስ ሹምበዛ ድንቅ ጎል ሲዳማ ቡናን 1-0 መርታት ችሏል። ፈጠን ባለ እንቅስቃሴ…

ሪፖርት | የውድድር ዓመቱ የመጨረሻ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል
የ2015 ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ የሆነው የድሬዳዋ ከተማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ1-1 ተጠናቋል። 9 ሰዓት…

ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና በታሪኩ ከፍተኛ ነጥብ አስመዝግቦ ዓመቱን አጠናቋል
ሀድያ ሆሳዕና በሊጉ የመጨረሻ ጨዋታ በሠመረ ሀፍታይ እና ተመስገን ብርሀኑ ግቦች ኢትዮጵያ መድንን በመርታት በደረጃ ሰንጠረዡ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶች አስደናቂውን የውድድር ዓመታቸው በድል አገባደዋል
ባህርዳር ከተማ ወላይታ ድቻን አንድ ለባዶ በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የብር ሜዳሊያ በመረከብ አጠናቋል። ሁለቱም ቡድኖች በተመሳሳይ…