በከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ የሚወዳደረው ሀላባ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ መቀላቀል በመጀመር ሦስት ተጫዋቾች አስፈርሟል።…
ዝውውር
ሴቶች ዝውውር | መቐለ 70 እንደርታ በርካታ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የነባሮቹን ውል አድሷል
በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በሴቶች ሁለተኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊ በሆነበት በመጀመሪያው ዓመት ቻምፒዮኑ አቃቂ ቃሊቲን ተከትሎ ሁለተኛ ደረጃን…
ስሑል ሽረዎች ሰባተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል
በዛሬው ዕለት ዲዲዬ ለብሪን ያስፈረሙት ስሑል ሽረዎች ጋናዊው መሐመድ ዓብዱልለጢፍን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። ጋናዊው የ29 ዓመት…
ኢትዮጵያ ቡና አጥቂ አሰፈረመ
በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ እየተመራ በዝውውር ሂደቱ በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና አጥቂው እንዳለ ደባልቄን አስፈርሟል፡፡ የአጥቂ…
ስሑል ሽረ አይቮሪኮስታዊውን ተጫዋች አስፈረመ
ወደ ዝውውሩ ዘግይተው በመግባት ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ የሚገኙት ስሑል ሽረዎች ሁለገቡ ዲድዬ ለብሪን የግላቸው አድርገዋል። ከዚ…
መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍል ተጫዋች አስፈረመ
በትናንትናው ዕለት ኦኪኪ ኦፎላቢን በእጃቸው ያስገቡት ምዓም አናብስት ዛሬ ደግሞ ተስፋዬ መላኩን አስፈርመዋል። ባለፈው ዓመት ሲቸገሩበት…
ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ
ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በወልዲያ በግራ ተከላካይነት ስፍራ ሲጫወት የነበረው ይግረማቸው ተስፋዬን አስፈርሟል፡፡ ከቢሾፍቱ የተገኘውና በዱከም ከተማ…
ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል
ከትላንት በስቲያ ባስፈረሟቸው አራት ተጫዋቾች ወደ ዝውውር የገቡት ድሬዳዋ ከተማዎች ፍሬዘር ካሳን አምስተኛ ፈራሚ አድርገዋል። ከቅዱስ…
ኢትዮጵያን ፕሮፌሽናል ፉትቦለርስ አሶሴሽን ስብሰባ ጠራ
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ነሐሴ 3 እና ነሐሴ 25 በጠራው ስብሰባ ያሳለፈውን የተጫዋቾች የደሞዝ ጣርያ ውሳኔ በተመለከተ…
ኦኪኪ አፎላቢ ወደ መቐለ 70 እንደርታ አቅንቷል
ከአፍሪካ ውድድር በጊዜ የተሰናበቱት መቐለ 70 እንደርታዎች ናይጀርያዊው አጥቂን ማስፈረማቸውን በይፋዊ የፌስቡክ ገፃቸው አስታውቀዋል። ባለፈው ዓመት…