ይሁን እንዳሻው የጅማ አባጅፋር ወይስ የወልዋሎ ?

ይሁን እንደሻው በጅማ አባጅፋር ውሉን አራዝሟል ቢባልም ወልዋሎም ማስፈረማቸውን መግለፃቸውን ተከትሎ ጉዳዩ አደናጋሪ ሆኗል። ከሰዓታት በፊት…

አስራት መገርሳ ሌላው የወልዋሎ ፈራሚ ሆኗል

ከሊጉ ለመሰናበት ከጫፍ ደርሰው ከነበሩ ክለቦች መካከል አንዱ የሆነው ወልዋሎ ዓ.ዩ በቁጥር የበረከቱ ተጨዋቾችን በማስፈረም እየመራ…

ጅማ አባ ጅፋር ሁለት ተጫዋቾች አስፈርሟል

ትላንት የ5 ተጫዋቾችን ፊርማ ያገኘው ጅማ አባ ጅፋር ዛሬ ደግሞ ሁለት ተጫዋቾችን ማስፈረሙን አስታውቋል። አክሊሉ ዋለልኝ…

ይሁን እንዳሻው ወደ ወልዋሎ አምርቷል

ከጅማ አባ ጅፋር ጋር እንደሚቀጥል ሲጠበቅ የነበረው ታታሪው አማካይ ሳይጠበቅ ለወልዋሎ ፈርሟል። ባሳለፍነው የውድድር አመት ሙሉ…

ወልዋሎ ተጨማሪ ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ በዝውውር መስኮቱ 7ኛ እና 8ኛ ዝውውሩን አጠናቋል። ደስታ ደሙ እና ሮቤል አስራት ቢጫ…

ኤፍሬም አሻሞ ወልዋሎን ተቀላቅሏል

ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኤፍሬም አሻሞን የክረምቱ 6ኛ ፈራሚ አድርጓል። በ2008 ክረምት ንግድ ባንክን ለቆ ወደ ደደቢት…

እንዳለ ከበደ ወደ መቐለ ከተማ አቀና

መቐለ ከተማ በዝውውር ገበያው በርካታ ተጫዋቾችን በማስፈረም እየመራ ይገኛል። እንዳለ ከበደም እለቡን የተቀላቀለ 7ኛ ተጫዋች ሆኗል።…

አህመድ ረሺድ ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል

ውድድር ዓመቱን በድሬዳዋ ከተማ ያሳለፈው አህመድ ረሺድ ወደ ቀድሞ ክለቡ ኢትዮጵያ ቡና ተመልሷል።  በ2007 ደደቢት ተስፋ…

ጅማ አባ ጅፋር ሁለት ተጫዋቾች አስፈረመ

የፕሪምየር ሊጉ ቻምፒዮን ጅማ አባ ጅፋር በርካታ ተጫዋቾችን ለቆ አዳዲስ ተጫዋቾችንም ከማምጣት ተቆጥቦ መቆየቱ አግራሞት ሲፈጥር…

አማራህ ክሌመንት ወደ ወልዋሎ አምርቷል

ከአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም ጋር እንደሚቀጥል የታወቀው ወልዋሎ ዓ.ዩ ግዙፉን የደደቢት ግብ ጠባቂ በእጁ አስገብቷል።  በተጠናቀቀው የውድድር…