በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክሉት ሁለቱ ክለቦች ዝግጅታቸውን ነገ ይጀምራሉ

በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን በቻምፒዮንስ ሊግ እና በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህርዳር ከተማ በነገው…

ባህርዳር ከተማ አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርሟል

የጣና ሞገዶቹ የ29 ዓመቱን አይቮሪኮስታዊ ተከላካይ አስፈርመዋል። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እና በፕሪምየር ሊጉም ላይ የሚሳተፉት ባህርዳር…

ባህርዳር ከተማ ተከላካይ አስፈረመ

የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ የጣና ሞገዱን ተቀላቀለ። በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እና በፕሪምየር ሊጉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ…

ሴኔጋላዊው የግብ ዘብ ቀጣይ ማረፊያው የጣና ሞገዶቹ ሊሆን ከጫፍ ደርሷል

ቁመታሙ ግብ ጠባቂ የባህርዳር ከተማ አዲሱ ተጫዋች ለመሆን እጅጉን ተቃርቧል። ከፕሪምየር ሊጉ ጎን ለጎን ኢትዮጵያን ወክለው…

ፈረሠኞቹ እና የጣና ሞገዶቹ የትኞቹን ስታዲየሞች አስመዝግበዋል…?

በአህጉር አቀፍ ውድድሮች የማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቃቸው የሀገራችን ተወካይ ቡድኖች ጨዋታቸውን የሚያደርጉበት ሜዳ ከቀናት በኋላ በይፋ ይታወቃል።…

ባህር ዳር ከተማ አንድ ተጫዋች ሲያስፈርም የአንድ ተጫዋች ውል አድሷል

በአሠልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ከከፍተኛ ሊግ የአንድ ተጫዋች ዝውውር ሲፈፅም የአንድ ነባር ተጫዋች…

የጣና ሞገዶቹ የግብ ዘብ አስፈርመዋል

በካፍ ኮንፌዴሬሽን ካፕ ኢትዮጵያን የሚወክለው ባህር ዳር ከተማ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል። በቅዱስ ጊዮርጊስ ተበልጦ የሊጉን ዋንጫ…

ባህርዳር ከተማ የመስመር ተከላካዩን ውል አድሷል

ወደ ዝውውሩ በዛሬው ዕለት የገባው ባህርዳር ከተማ የመስመር ተከላካዩን ውል አድሷል። በአሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው የሚመራው ባህርዳር…

ቸርነት ጉግሳ የጣና ሞገዱን ለመቀላቀል ከጫፍ ደርሷል

ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ ያነሳው የመስመር አጥው ቸርነት ጉግሳ ባህርዳር ከተማን ለመቀላቀል…

የጣና ሞገዶቹ የመጀመሪያ ፈራሚያቸውን አግኝተዋል

ፍሬው ሰለሞን ባህርዳር ከተማን በይፋ ተቀላቅሏል። በውድድር ዓመቱ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ማጣሪያ የሚሳተፈው…