በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ በአማኑኤል ኤርቦ የመጨረሻ ደቂቃ ግብ ከባህር ዳር ጋር 1ለ1 ተለያይቶ ነጥብ…
ባህር ዳር ከተማ
መረጃዎች | 83ኛ የጨዋታ ቀን
የ21ኛ ሳምንት ሁለተኛ የጨዋታ ዕለት የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ፋሲል ከነማ ከ ሀምበርቾ በዕለቱ የመጀመርያ መርሀ…
ሪፖርት | አለልኝ አዘነን ባወሱበት ጨዋታቸው የጣና ሞገዶቹ ዘጠነኛ የሊግ ድላቸውን አሳክተዋል
ባህር ዳር ከተማዎች በቸርነት ጉግሳ ብቸኛ ጎል ሻሸመኔ ከተማን 1ለ0 በመርታት ተከታታይ ሦስተኛ ድላቸውን አስመዝግበዋል። የጣና…
መረጃዎች| 80ኛ የጨዋታ ቀን
በ20ኛው ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል። መቻል ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ…
የጣና ሞገዶቹ የዚህ ሳምንት ጨዋታ ተራዝሟል
አማካይ ተጫዋቻቸውን በሞት ያጡት ባህር ዳር ከተማዎች ቅዳሜ ከወልቂጤ ጋር ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ለሌላ ጊዜ ተላልፏል።…
ሪፖርት | ማራኪው ጨዋታ የጣና ሞገዶቹን ባለ ድል አድርጓል
26 የግብ አጋጣሚዎች በተፈጠሩበት ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 3ለ1 ረቷል። ባህር ዳሮች በመቻል ላይ ካስመዘገቡት…
መረጃዎች | 70ኛ የጨዋታ ቀን
18ኛ ሳምንት የሊግ መርሃግብር ነገ ጅማሮውን ያደርጋል እኛም በመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት የሚከወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከተ መረጃ…
ሪፖርት | ቸርነት ጉግሳ ቀዝቃዛውን ጨዋታ ባለቀ ሰዓት ነብስ ዘርቶበት የጣና ሞገዶቹን አሸናፊ አድርጓል
ዘለግ ላሉ ደቂቃዎች ቀዝቃዛ ፉክክር ያስመለከተው ተጠባቂው የመቻል እና ባህር ዳር ጨዋታ በቸርነት ብቸኛ ግብ አሸናፊው…
መረጃዎች | 66ኛ የጨዋታ ቀን
17ኛ ሳምንት የሊግ መርሃግብር ነገ ጅማሮውን ያደርጋል እኛም በመጀመሪያ የጨዋታ ዕለት የሚከወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከተ መረጃ…
ሪፖርት | ባህር ዳር እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ባህር ዳር ከተማ እና ኢትዮጵያ መድን 0-0 ተለያይተዋል። የሁለተኛው ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ…

