ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገም ይቀጥላል። ነገ የሚደረጉ ሁለቱን ጨዋታዎች…
ሀዋሳ ከተማ
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የሀይቆቹ እና የብርቱካናማዎቹ የምሽቱ መርሐ ግብር በኋላ የሁለቱ ክለብ አሰልጣኞች ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር…
መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን
ሦስተኛ ሳምንት ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው…
የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ
“በግብ ጠባቂያችን መዘናጋት ውጤቱን ልናጣ ችለናል ፣ ይሄ ውጤት አይገባንም ነበር” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ “እንደዚህ ዓይነት…
ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኃይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ሃዋሳ ከተማ በኢዮብ ዓለማየሁ ድንቅ ግብ ሻሸመኔ ከተማን 1-0 መርታት ችሏል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐ-ግብር ሻሸመኔ ከተማ…
መረጃዎች | 12ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ ሁለተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት የነገ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ባህር ዳር ከተማ ከ መቻል…
የሀዋሳ እና የፋሲል ጨዋታ ሦስት አቻ ተጠናቋል
ስድስት ግቦች በተቆጠሩበት እና ማራኪ እንቅስቃሴ በታየበት ጨዋታ ኃይቆቹ እና ዐፄዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል። በሁለቱም ቡድኖች በኩል…
መረጃዎች | የአንደኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚያስተናግዳቸውን ጨዋታዎች በመንተራስ አራቱ ተጋጣሚዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል…
ኃይቆቹ ዩጋንዳዊውን ግብ ጠባቂ አስፈርመዋል
ሀዋሳ ከተማ የቀድሞውን የፈረሰኞቹ ተጫዋች በስብስቡ ማካተት ችሏል። የነባር ተጫዋቾች ውል በማደስ እና አዳዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም…

