ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሜዳው ውጪ ኬኤምኬኤምን ዳሬሰላም ላይ ሲያስተናግድ ኬኒያዊያን ዳኞች ጨዋታው ይመሩታል። የ2023 የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ

ፈረሰኞቹ ናይጄሪያዊ አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ያለፉትን ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…

ፈረሰኞቹ ጋናዊ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው መቀላቀላቸው ተሰምቷል
ቅዱስ ጊዮርጊስ በሁለት ዓመት ውል የጋና ዜግነት ያለውን አማካይ ማስፈረሙን የጋና ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ። የካፍ ቻምፒየንስ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ግብ ጠባቂ አስፈርሟል
ፈረሰኞቹ ሁለተኛ ተጫዋቻቸውን በይፋ በዛሬው ዕለት አስፈርመዋል። ለካፍ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ የቅደመ ውድድር ዝግጅቱን…

በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን የሚወክሉት ሁለቱ ክለቦች ዝግጅታቸውን ነገ ይጀምራሉ
በአፍሪካ መድረክ ኢትዮጵያን በቻምፒዮንስ ሊግ እና በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ላይ የሚወክሉት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ባህርዳር ከተማ በነገው…

ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአምስት ተጫዋቾችን ውል አድሰዋል
ከሰዓታት በፊት የአማኑኤል አረቦን ዝውውር የፈፀሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአምስት ወጣት ተጫዋቾችን ውል ማደሳቸውን ይፋ አድርገዋል። ከሰሞኑን…

ፈረሰኞቹ አጥቂ አስፈርመዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች የአጥቂ መስመር ተጫዋች አስፈርመዋል። የ2015 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዋንጫ ባለቤቶቹ ቅዲስ ጊዮርጊሶች ከሰሞኑን የነባር…

ፈረሠኞቹ እና የጣና ሞገዶቹ የትኞቹን ስታዲየሞች አስመዝግበዋል…?
በአህጉር አቀፍ ውድድሮች የማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቃቸው የሀገራችን ተወካይ ቡድኖች ጨዋታቸውን የሚያደርጉበት ሜዳ ከቀናት በኋላ በይፋ ይታወቃል።…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የግብ ጠባቂውን ውል አድሷል
የፈረሰኞቹ የወጣት ቡድን ፍሬ የሆነው ግብ ጠባቂው ባህሩ ነጋሽ ለሁለት ተጨማሪ ዓመት ውሉን አራዝሟል። ከአዳዲስ ተጫዋቾች…

ፈረሰኞቹ የሁለት ተጨማሪ ተጫዋቾችን ኮንትራት አራዝመዋል
በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ላይ የሚሳተፈው ቅዱስ ጊዮርጊስ የሁለት ተጫዋቾችን ውል ለተጨማሪ ዓመት አድሷል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግን…