የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 0-2 ሲዳማ ቡና

“ውጤት የተጠማ ቡድን ያገኘውን ድል ማስጠበቅ የግድ ይለዋል” ሥዩም ከበደ “በእኔ ዕምነት በማጥቃቱ ላይ ያለን ነገር…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና ከድል ጋር ታርቋል

በሁለቱ አጋማሽ የተቆጠሩት ሁለት ግቦች ሲዳማ ቡና መቻልን እንዲረታ አድርገዋል። መቻል ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ያለግብ ከተለያየበት…

መረጃዎች | 32ኛ የጨዋታ ቀን

9ኛው የጨዋታ ሳምንት የሚጀምርባቸውን የነገ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተናል። መቻል ከ ሲዳማ ቡና እንደተጠበቁት…

ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ እና መቻል ጋር ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለቱን የመዲናይቱን ቡድኖች ያገናኘው የምሽቱ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊሶች ከወልቂጤ ከተማ ጋር ካስመዘገቡበት የአቻ…

መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን

8ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገም ቀጥሎ ሲውል በዕለቱ የሚደረጉትን ሁለት ተጠባቂ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ቀርበዋል።…

ሪፖርት | ድሬዳዋ እና መቻል ነጥብ ተጋርተዋል

በሁለተኛው አጋማሽ የተቆጠሩት ሁለት ግቦች ድሬዳዋ ከተማ እና መቻልን ነጥብ አጋርተዋል። ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን የረታበት…

መረጃዎች | 26ኛ የጨዋታ ቀን

7ኛ የጨዋታ ሳምንት ነገ ጅማሮውን የሚያደርግ ሲሆን ሁለቱን የነገ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት| የጦና ንቦቹ ከድል ጋር ታርቀዋል

ወላይታ ድቻ መቻልን በቃልኪዳን ዘላለም ብቸኛ የፍፁም ቅጣት ጎል በማሸነፍ የዓመቱ የመጀመሪያ ሙሉ ሦስት ነጥቡን አሳክቷል፡፡…

መረጃዎች | 23ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ የድሬዳዋ ቆይታ ሁለተኛ ቀን ነገ ቀጥሎ ሲውል ሁለቱን የነገ መርሃግብሮች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ይቀርባሉ። መቻል…

ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን አራተኛ ተከታታይ ድሉን አስመዝግቧል

በውብ የሜዳ ላይ እንቅስቃሴ ታጅቦ በተካሄደው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን መቻልን 2-1 ረቷል። መቻል በአራተኛ ሳምንት ፋሲል…