መረጃዎች | 16ኛ የጨዋታ ቀን

አራተኛ የጨዋታ ሳምንት ፍፃሜውን የሚያገኝባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ ፅሁፍ ተሰናድተዋል። ፋሲል ከነማ ከ መቻል…

ሪፖርት | አዞዎቹ የመጀመርያ ድላቸውን ሲያሳኩ መቻል ተከታታይ ሽንፈት አስተናግዷል

3ኛው የሊጉ የጨዋታ ሳምንት ዛሬ ሲጀምር አርባምንጭ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ በተቆጠሩ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። ከሽንፈት…

ሦስተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታን የተመለከተ መረጃ

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሦስተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ ጅማሯቸውን ሲያደርጉ የጨዋታ ሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ የሆነው የመቻል…

ሪፖርት | በታታሪነት የተጫወተው አዳማ ከተማ መቻልን ረቷል

በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩት ሁለት ጎሎች አዳማ ከተማ መቻልን በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ሦስት ነጥብ እንዲያገኝ አስችለዋል።…

የሁለተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰባስበናል። ሀዲያ ሆሳዕና ከ…

ሪፖርት | መቻል የመጀመሪያ ሦስት ነጥቡን አሳክቷል

በሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ የምንይሉ ወንድሙ የፍፁም ቅጣት ምት ጎል መቻል ሀዲያ ሆሳዕናን 1-0 እንዲያሸንፍ…

የመጀመሪያው ሳምንት የሚቋጭባቸውን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች

ነገ በሚደረጉ የአንደኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አጠናቅረናል። ፋሲል ከነማ ከ አዳማ ከተማ ከቻምፒዮንነት…

Continue Reading

የክለቦች የውድድር ዘመን ቅድመ ዳሰሳ | መቻል

መቻል የቀድሞው መጠሪያውን በመመለስ እና ‘አዲስ ቡድን’ በመገንባት በብርቱ ለመፎካከር ተዘጋጅቷል። ከሁለት ዓመታት የከፍተኛ ሊግ ቆይታ…

መቻል ”አመራሮች አቅጣጫ እስከሚያስተላልፉልን እና ውሳኔ እስከምናገኝ ድረስ በፍፃሜው ጨዋታ አንሳተፍም” ሲል ቅሬታውን ገለፀ

በአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ ውድድር ለፍፃሜ የደረሰው መቻል ቅሬታውን ለሶከር ኢትዮጵያ ልኳል። በመዲናችን አዲስ አበባ በደማቅ…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል

ስብስቡን እንደ አዲስ እያዋቀረ የሚገኘው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመራ…