መረጃዎች| 16ኛ የጨዋታ ቀን

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አራተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት ሁለት ተጠባቂ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አዘጋጅተንላችኋል። ፋሲል ከነማ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

“አስለቃሽ ጭስ የተተኮሰ ይመስል እንዲህ ሲሆን ደግሞ እግር ኳሱ ለዛውን ያጣል” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “በእንቅስቃሴ ደረጃ…

ሪፖርት | መቻል በጭማሪ ደቂቃ ግብ ከንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርቷል

በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1-1 ተለያይተዋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር መቻል እና ኢትዮጵያ…

መረጃዎች | 11ኛ የጨዋታ ቀን

ሦስተኛ ሳምንት ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሲቀጥል ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችን እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-1 መቻል

“ብንረጋጋ ኖሮ ቢያንስ የተሻለ ውጤት ይዘን እንወጣ ነበር” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ተጫዋቾቻችን 90ውን ደቂቃ ሙሉ የሚችሉትን…

ሪፖርት | የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ በጣና ሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቋል

በተጠባቂው ጨዋታ ባህርዳር ከተማ በፍሬው ሰለሞን እና ሀብታሙ ታደሰ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። 9 ሰዓት ላይ…

መረጃዎች | 12ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ ሁለተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት የነገ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ባህር ዳር ከተማ ከ መቻል…

ሪፖርት | ሦስተኛው የጨዋታ ቀን በጀመረበት የጎል ፌሽታ ተጠናቋል

ብርቱ ፉክክር በተደረገበት ጨዋታ መቻል ሁለት ጊዜ አቻ መሆን ችሎ የነበረው ሀዲያ ሆሳዕናን 3-2 ረቷል። በጥሩ…

መረጃዎች | የአንደኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች

የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ የሚያስተናግዳቸውን ጨዋታዎች በመንተራስ አራቱ ተጋጣሚዎችን የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። ሀዋሳ ከተማ ከ ፋሲል…

መቻል ናይጄሪያዊ አጥቂ ነገ ወደ ስብስቡ ይቀላቅላል

የ2021/2022 የናይጄሪያ ፕሪሚየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪው መቻልን ነገ ይቀላቀላል። በርከት ያሉ ውል ያላቸው ተጫዋቾችን በመያዛቸው…