ሀዋሳ ከተማ የሩጫ መርሐ-ግብር አካሄደ

“ክለባችን ኩራታችን” በሚል መሪ ቃል የሀዋሳ ከተማ ደጋፊዎች ማህበር ያዘጋጀው የሩጫ መርሃግብር በዛሬው ዕለት ረፋድ ላይ…

ጋናዊው የመሀል ተከላካይ ብርቱካናማዎቹን ተቀላቅሏል

ድሬዳዋ ከተማ በመሀል ተከላካይ ቦታ ላይ የውጪ ሀገር ዜጋ ተጫዋች አስፈርሟል። በአሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይ እየተመሩ መጪውን…

መቻል የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር ፈፅሟል

ስብስቡን እንደ አዲስ እያዋቀረ የሚገኘው መቻል ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርሟል። በቀጣዩ የውድድር ዓመት በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ እየተመራ…

ኤል-ሜሪክ ከሌላ የሀገራች ክለብ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርግ ነው

በትናትናው ዕለት ከፈረሰኞቹ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደረገው ኤል-ሜሪክ ከሀገራችን ሌላ ክለብ ጋር ተጨማሪ ጨዋታ ሊያደርግ…

ሀድያ ሆሳዕና ሴኔጋላዊ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

ሀድያ ሆሳዕና ሦስተኛ የውጪ ዜጋ ተጫዋች በይፋ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል፡፡ በአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ መሪነት በክለቡ መቀመጫ…

በዋልያው ስብስብ የሚገኙት የፈረሰኞቹ ተጫዋቾች ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል

ከነገ በስትያ ከሱዳኑ አል-ሜሪክ ጋር የአቋም መፈተሻ ጨዋታ የሚያደርጉት ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሔራዊ ቡድኑ ውስጥ የሚገኙትን ተጫዋቾቻቸውን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ያደርጋል

ባሳለፍነው ቀን ከታንዛንያው ሲምባ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደረጉት ፈረሰኞቹ ሁለተኛ የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ሊያደርጉ ነው። ከዚህ…

መቻል በአማካይ እና ተከላካይ ቦታ የሚጫወት ተጨዋች አስፈርሟል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። የቀድሞ ስሙን መቻል ዳግም ያገኘው የሊጉ…

ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ሾሟል

የምስራቁ ክለብ ድሬዳዋ ከተማ ሁለት ረዳት አሰልጣኞችን ወደ ስብስቡ አካቷል፡፡ አሰልጣኝ ዮርዳኖስ አባይን በዋና አሰልጣኝነት ከቀጠሩ…

ሲዳማ ቡና ናይጄሪያዊ አጥቂ አስፈርሟል

በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ሦስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ሲዳማ ቡና ሦስተኛ የውጪ ዜጋ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል።…