ቅድመ ዳሰሳ | ሀዲያ ሆሳዕና ከ አዳማ ከተማ

የሁለተኛው የጨዋታ ቀን መዝጊያ የሆነውን ግጥሚያ በዳሰሳችን ተመልክተነዋል። በወጣት አሰልጣኞች የሚመሩት ሀዲያ ሆሳዕና እና አዳማ ከተማ…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | አዲስ አበባ ከተማ ከ ፋሲል ከነማ

የአራተኛ ሳምንት የሁለተኛ ቀን የመጀመሪያ ጨዋታ የሆነውና በፌዴራል ዳኛ ተከተል ተሾመ የሚመራው የአዲስ አበባ እና ፋሲል…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | ወልቂጤ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ

የነገ ምሽቱን ጨዋታ የተመለከቱ ጉዳዮችን እንደሚከተለው ተመልክተናል። ቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለቀናት ከመቋረጡ ቀደም ብሎ…

Continue Reading

ቅድመ ዳሰሳ | አርባምንጭ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎች ለ20 ቀናት ከተቋረጠ በኋላ በነገው ዕለት የአራተኛ ሳምንት መርሐ-ግብሮችን…

Continue Reading

ፋሲል ሁለት ተጫዋቾቹ ወደ ሜዳ ሲመለሱለት የሁለቱን ግልጋሎት አሁንም አያገኝም

ሊጉን እየመሩ የሚገኙት ፋሲል ከነማዎች ከጉዳት ሁለት ተጫዋቾችን ሲያገኙ የሌሎች ሁለት ተጫዋቾችን ግልጋሎት በአንፃሩ አሁንም አያገኙም፡፡…

ከፍተኛ ሊግ | ንግድ ባንክ በአዲስ መልክ በ25 ተጫዋቾች ቡድኑን አዋቅሮ ዝግጅቱን ጀምሯል

በአዲስ መልክ የተቋቋመውና አሠልጣኝ ደጋረገ ይግዛውን የቀጠረው ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 25 ተጫዋቾችን በማስፈረም ዝግጅቱን ሲጀምር በዛሬው…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ተጨማሪ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈረመ

ከወራቶች በፊት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ክለቡ ቀላቅሎ የነበረው ኢትዮ ኤሌክትሪክ አምስት ወጣቶችን ጨምሮ በድምሩ አስራ አንድ…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | መከላከያ በተጎዳችው ዓባይነሽ ኤርቄሎ ምትክ አዲስ ግብ ጠባቂ አስፈረመ

መከላከያ ዓባይነሽ ኤርቄሎ በጉዳት በዚህ ዓመት በሜዳ ላይ የማንመለከታት በመሆኑ በምትኩ አዲስ ግብ ጠባቂ የግሉ አድርጓል፡፡…

የወላይታ ድቻ የይግባኝ አቤቱታ ውድቅ ሆኗል

ለሁለት ዓመታት በክርክር የቆየው ጉዳይ በመጨረሻም የወላይታ ድቻን ይግባኝ ባለመቀበል ተጠናቋል። በ2012 የውድድር ዘመን መጀመርያ በ2…

የመከላከያ ክስ ውድቅ ሆኗል

በሦስተኛ ሳምንት የሊጉ መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ ከተማ የተረታው መከላከያ ያቀረበው የተጫዋች ተገቢነት ክስ ውድቅ ሆኖበታል። አዲሶቹ…