የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር ተለያይተዋል

ለሁለት ዓመታት በባህር ዳር ከተማ የተጫወተው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ የአንድ ዓመት ውል ቢኖረውም ከክለቡ ጋር በስምምነት…

“ለከነማዬ እሮጣለው” በሚል መሪ ቃል ለአርባምንጭ ከተማ ክለብ የገቢ ማስገኛ ሩጫ ዛሬ ተካሄደ

የአርባምንጭ ከተማ እግር ኳስ ክለብን በገቢ ለማጠናከር የተለያዩ የገቢ ማስገኛ መርሀግብሮች እየተደረጉ ሲሆን በዛሬው ዕለት ደግሞ…

ወላይታ ድቻ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል

በዝውውሩ እየተካፈለ የሚገኘው ወላይታ ድቻ በዛሬው ዕለት አንድ አዲስ ተከላካይ ሲያስፈርም የነባር ተጫዋቹን ውልም አድሷል፡፡ በረከት…

የግራ መስመር ተከላካዩ ለአዳማ ከተማ ፈረመ

የግራ መስመር ተከላካዩ ሀዋሳ ከተማን ለቆ ማረፊያው አዳማ ከተማ ሆኗል፡፡ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ከሳምንታት በፊት ያስፈረመው…

ከሲዳማ ቡና ጋር የተለያየው ተጫዋች ወደ አዳማ አቅንቷል

ለአምስት ዓመታት ግልጋሎት ከሰጠበት ክለብ ጋር የተለያየው የአማካይ መስመር ተጫዋቹ አዳማ ከተማን መቀላቀሉ ተረጋግጧል። ከሀዋሳ ከተማ…

አዳማ ከተማ የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል

በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት አዳማ ከተማዎች ከደቂቃዎች በፊት የሁለት ተጫዋቾችን ዝውውር አገባደዋል። ቡድኑን የተቀላቀለው የመጀመሪያው ተጫዋች…

ሴቶች ፕሪምየር ሊግ | ድሬዳዋ ከተማ ተጨማሪ ተጫዋች አስፈረመ

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ አንደኛ ዲቪዚዮን ተሳታፊው ድሬዳዋ ከተማ የመስመር ተከላካይ አስፈርሟል፡፡ በርካታ ተጫዋቾች ወደተለያዩ ክለቦች…

ሲዳማ ቡና ከአማካዩ ጋር ተለያየ

ሲዳማ ቡና ከአምስት ዓመታት በላይ በአማካይነት ካገለገለው ተጫዋች ጋር በስምምነት ተለያይቷል፡፡ ዮሴፍ ዮሐንስ ከክለቡ ጋር የተለያየው…

ፈረሰኞቹ አጥቂ ወደ ስብስባቸው ለመቀላቀል ንግግር ላይ ናቸው

ስርቢያዊውን ዝላትኮ ክራምፖቲች ዋና አሠልጣኝ አድርገው የሾሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ቶጎዋዊ አጥቂ የግላቸው ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው…

አሰልጣኝ ካሣዬን በተመለከተ አቅጣጫ ተሰጥቷል

የኢትዮጵያ ቡና ሥራ አመራር ቦርድ በአሰልጣኝ ካሣዬን ዙርያ አቅጣጫ ማስቀመጡ ታውቋል። የወቅቱ መነጋገሪያ ርዕስ የሆነው የአሰልጣኝ…