ሐይደር ሸረፋ ፈረሰኞቹን ለመቀላቀል ተስማማ

ባለፈው ዓመት በሊጉ ድንቅ አቋም ካሳዩ ተጫዋቾች መካከል አንዱ የነበረው የመቐለ 70 እንደርታው አማካይ ሐይደር ሸረፋ…

ስሑል ሽረዎች ሰባተኛ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል

በዛሬው ዕለት ዲዲዬ ለብሪን ያስፈረሙት ስሑል ሽረዎች ጋናዊው መሐመድ ዓብዱልለጢፍን ወደ ቡድናቸው ቀላቅለዋል። ጋናዊው የ29 ዓመት…

ኢትዮጵያ ቡና አጥቂ አሰፈረመ

በአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ እየተመራ በዝውውር ሂደቱ በንቃት እየተሳተፈ የሚገኘው ኢትዮጵያ ቡና አጥቂው እንዳለ ደባልቄን አስፈርሟል፡፡ የአጥቂ…

ስሑል ሽረ አይቮሪኮስታዊውን ተጫዋች አስፈረመ

ወደ ዝውውሩ ዘግይተው በመግባት ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ የሚገኙት ስሑል ሽረዎች ሁለገቡ ዲድዬ ለብሪን የግላቸው አድርገዋል። ከዚ…

የአሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌ ጋዜጣዊ መግለጫ (ዝርዝር ዘገባ)

አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌ በዛሬው ዕለት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አተኩረው ጋዜጣዊ መግለጫ መስጠታቸው ይታወቃል። የመግለጫው ዋና ዋና…

አሰልጣኝ ገ/መድህን ኃይሌ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙርያ መግለጫ ሰጡ

የፕሪምየር ሊጉ የሁለት ጊዜ አሸናፊ አሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌ በወቅታዊ ጉዳዮች ዛሬ ጠዋት በደስታ ሆቴል መግለጫ ሰጥተዋል።…

መቐለ 70 እንደርታ የተከላካይ ክፍል ተጫዋች አስፈረመ

በትናንትናው ዕለት ኦኪኪ ኦፎላቢን በእጃቸው ያስገቡት ምዓም አናብስት ዛሬ ደግሞ ተስፋዬ መላኩን አስፈርመዋል። ባለፈው ዓመት ሲቸገሩበት…

ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ

ወላይታ ድቻ ዘንድሮ በወልዲያ በግራ ተከላካይነት ስፍራ ሲጫወት የነበረው ይግረማቸው ተስፋዬን አስፈርሟል፡፡ ከቢሾፍቱ የተገኘውና በዱከም ከተማ…

ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ከትላንት በስቲያ ባስፈረሟቸው አራት ተጫዋቾች ወደ ዝውውር የገቡት ድሬዳዋ ከተማዎች ፍሬዘር ካሳን አምስተኛ ፈራሚ አድርገዋል። ከቅዱስ…

ኢትዮጵያ ቡና ካሳዬ አራጌን በይፋ አሰልጣኙ አድርጎ ቀጠረ (ዝርዝር ዘገባ)

ኢትዮጵያ ቡና ዛሬ ከሰዓት በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ ከአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ጋር በይፋ የቅጥር ስምምነት ተፈራርሟል። ለሁለት…