በአዳማ በተካሄዱ ጨዋታዎች መቻል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሁለት ለባዶ ሲያሸንፍ ወልዋሎ ሽረ ምድረ ገነትን አንድ ለባዶ…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ22ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
22ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት መርሐግብሮች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አቅርበንላችኋል።…
ሪፖርት | በጭማሪ ደቂቃዎች በተገኙ ግቦች ምድረ ገነት ሽረ እና ወልዋሎ ዓ/ዩ ድል አድርገዋል
ምድረ ገነት ሽረ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እንዲሁም ወልዋሎ ዓ/ዩ ፋሲል ከነማን 2-1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችለዋል።…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ21ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን ጨዋታዎች
በ21ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚካሄዱ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች አሰናድተንላችኋል። ምድረ ገነት ሽረ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
ወልዋሎ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ
ጌቱ ኃይለማርያም ወደ ቢጫዋቹ ለማምራት ከስምምነት ደርሷል። በ16 ነጥብ 19ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠው የመጀመሪያውን ዙር ያጠናቀቁት…
ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ
ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ
አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…
መረጃዎች | የ18ኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች
18ኛው ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚደረጉ አራት ተጠባቂ ጨዋታዎች የሚጠናቀቅ ሲሆን ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም…
ሪፖርት | ቢጫዎቹ እና ዐፄዎቹ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል
በጨዋታ ሳምንቱ የመጀመሪያ ቀን አዲስ አበባ ላይ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ወልዋሎ ሀዲያን ሲያሸንፍ በአምስት ግቦች የታጀበው…
ቅድመ ጨዋታ መረጃዎች | የ17ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች
17ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚካሄዱ አራት ጨዋታዎች ይጀመራል፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችንም እንደሚከተለው አሰናድተናል።…

