በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሁለተኛ ሣምንት ጨዋታዎች ላይ በመመስረት ተከታዩን ምርጥ ቡድን ሰርተናል። አሰላለፍ : 4-3-3 ግብ…
Continue Reading01 ውድድሮች
ፕሪምየር ሊግ | ቁጥራዊ መረጃዎች
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሁለት የጨዋታ ሳምንታት በተካሄዱት 16 ጨዋታዎች የተመዘገቡ ቁጥራዊ መረጃዎችን እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር…
ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የከፍተኛ ሊጉ ክለብ ሀላባ የዘጠኝ አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር ሲያጠናቅቅ የነባሮችን ውልም አድሷል። በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ላይ…
የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሻሸመኔ ከተማ 0-1 ሀዋሳ ከተማ
“በግብ ጠባቂያችን መዘናጋት ውጤቱን ልናጣ ችለናል ፣ ይሄ ውጤት አይገባንም ነበር” አሰልጣኝ ፀጋዬ ወንድሙ “እንደዚህ ዓይነት…
ሪፖርት | የሳምንቱ የመጨረሻ ጨዋታ በኃይቆቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
ሃዋሳ ከተማ በኢዮብ ዓለማየሁ ድንቅ ግብ ሻሸመኔ ከተማን 1-0 መርታት ችሏል። በሳምንቱ የመጨረሻ መርሐ-ግብር ሻሸመኔ ከተማ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 2-1 መቻል
“ብንረጋጋ ኖሮ ቢያንስ የተሻለ ውጤት ይዘን እንወጣ ነበር” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “ተጫዋቾቻችን 90ውን ደቂቃ ሙሉ የሚችሉትን…
ሪፖርት | የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ በጣና ሞገዶቹ አሸናፊነት ተጠናቋል
በተጠባቂው ጨዋታ ባህርዳር ከተማ በፍሬው ሰለሞን እና ሀብታሙ ታደሰ ግቦች መቻልን 2-1 ረቷል። 9 ሰዓት ላይ…
መረጃዎች | 12ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ ሁለተኛ ሳምንት መቋጫ የሆኑት የነገ ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል። ባህር ዳር ከተማ ከ መቻል…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-1 አዳማ ከተማ
“ዋጋ እያስከፈለን ያለው የአጨራረስ ችግራችን ነው” አሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ “በሁለተኛው አጋማሽ በተቻለ መጠን ኳስ ይዘን ለመጫወት…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
በምሽቱ ጨዋታ አዳማ ከተማ በኤልያስ ለገሰ ብቸኛ ግብ ወላይታ ድቻን 1-0 ረቷል። የምሽቱ መርሐግብር ወላይታ ድቻን…

