በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ወሳኝ ጨዋታዎች ከፊቱ ያሉበት ባህር ዳር ከተማ ማሊያዊ አጥቂ ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ…
ፕሪምየር ሊግ

ንግድ ባንክ የሰባት ተጫዋቾችን ውል አራዝሟል
ከከፍተኛ ሊጉ ወደ ትልቁ የሀገሪቱ የሊግ ዕርከን ያሳደጉ ሰባት ተጫዋቾች በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ውላቸው ተራዝሞላቸዋል። በ2016…

ፈረሰኞቹ ናይጄሪያዊ አጥቂ ለማስፈረም ተስማምተዋል
የወቅቱ የሊጉ ሻምፒዮን ቅዱስ ጊዮርጊስ የአጥቂ መስመር ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። ያለፉትን ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…

ወላይታ ድቻ የግራ መስመር ተከላካይ አስፈረመ
የአሰልጣኝ ያሬድ ገመቹ ወላይታ ድቻ አምስተኛ ተጫዋች የግሉ አድርጓል። ለፕሪምየር ሊጉ የቀጣይ ዓመት ጉዟቸው ቡድናቸውን እያጠናከሩ…

ታፈሰ ሰለሞን ወደ ቀድሞው ክለቡ ተመልሷል
በፋሲል ከነማ የውድድር ዓመቱን ያሳለፈው ታፈሰ ሰለሞን ወደ ቀድሞ ክለቡ ተመልሷል። የአሰልጣኝ ዘርዐይ ሙሉን ኮንትራት በማራዘም…

ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛ ተጫዋቹን አግኝቷል
ኤፍሬም አሻሞ የአሰልጣኝ አስራት አባተው ድሬዳዋ ከተማ አምስተኛው አዲሱ ፈራሚ ሆኗል። ዘግየት ብለው ቢሆን ወደ ዝውውሩ…

ፈረሰኞቹ ጋናዊ ተጫዋች ወደ ስብስባቸው መቀላቀላቸው ተሰምቷል
ቅዱስ ጊዮርጊስ በሁለት ዓመት ውል የጋና ዜግነት ያለውን አማካይ ማስፈረሙን የጋና ሚዲያዎች እየዘገቡ ይገኛሉ። የካፍ ቻምፒየንስ…

ድሬዳዋ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል
የአሰልጣኝ አስራት አባተ ድሬዳዋ ከተማ የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር ሲቋጭ የአንድ ተጫዋቾች ውል አድሷል። በፕሪምየር ሊጉ የቀጣይ…

የጣና ሞገዶቹ የወሳኝ ተጫዋቻቸውን ውል አድሰዋል
በካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ የሚጠብቀው ባህርዳር ከተማ የአማካዩን ውል ለተጨማሪ ዓመታት አራዝሟል። በ 2015 ቤትኪንግ…

አዳማ ከተማ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
የአሰልጣኝ ይታገሱ እንዳለ አዳማ ከተማ በዛሬው ዕለት ወደ ዝውውር በመግባት የሦስት ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል። በ2015 የውድድር…