ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሲያያቸው በነበሩ ሁለት ጉዳዮች ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ወስኗል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ የግሉ አድርጓል

ዛሬ በይፋ በተጀመረው የዝውውር መስኮት ተሳታፊ የሆነው ኢትዮጵያ ቡና ወጣቱን አማካይ አስፈርሟል። ከአሰልጣኝ ካሣዬ አራጌ ጋር…

ቡናማዎቹ ሁለት ተጫዋቾችን አስፈርመዋል

የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ዛሬ ሲከፈት ኢትዮጵያ ቡናም የመጀመሪያ ሁለት ተጫዋቾቹን የግሉ ማድረጉን ይፋ አድርጓል። የክረምቱ የተጫዋቾች…

“በጀመርነው ፎርማት ውድድራችንን እንቀጥላለን” መቶ አለቃ ፍቃደ ማሞ

ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ2014 ኮከቦቹን በሸራተን አዲስ ሆቴል ዛሬ አመሻሹን ይሸልማል፡፡ ከሽልማት ስነ ሥርዓቱ አስቀድሞ…

ጦሩ ከአጥቂው ጋር ተለያይቷል

ከወራት በፊት መከላከያን የተቀላቀለው ጊኒያዊው አጥቂ ውሉን በስምምነት ቀዶ ዛሬ ወደ ሀገሩ አምርቷል። የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት…

አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ውላቸው ከዛሬ ጀምሮ ይቋረጣል

አሠልጣኝ ካሣዬ አራጌ ቀሪ የአንድ ዓመት ውል እያላቸው በውሉ ላይ በተቀመጡት ዝርዝሮች መሠረት ከኢትዮጵያ ቡና ጋር…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ | በተጠባቂው ጨዋታ ንግድ ባንክ ድል አድርጓል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬም በሦስት መርሐ-ግብሮች ሲቀጥሉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በወሳኙ ጨዋታ…

የሴቶች ፕሪምየር ሊግ| ሀዋሳ ወደ መሪው የሚጠጋበትን ነጥብ ሲጥል ጊዮርጊስ እና አዲስ አበባ አሸንፈዋል

የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪምየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ጅማሮውን አድርጎ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና…

ወልቂጤ ከተማ እግድ ተላልፎበታል

ወልቂጤ ከተማ ከቀጣዩ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ጀምሮ እንዳይሳተፍ እግድ ተላልፎበታል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፈ የሚገኘው ወልቂጤ…

የ2014 ፕሪምየር ሊግ ዛሬ በተደረጉ ሦስት ጨዋታዎች ፍፃሜውን አግኝቷል

መርሐ-ግብር ለማሟያ እና ለክብር ብቻ በተደረጉት ሦስት የዛሬ ጨዋታዎች መከላከያ ጅማን ድል ሲያደርግ ሲዳማ ከሀዲያ እንዲሁም…