በመቀመጫ ከተማቸው እየተጫወቱ የሚገኙትን አዳማ ከተማዎች የገጠሙት ቅዱስ ጊዮርጊሶች ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፍነው ሳምንት…
ሪፖርት
ሪፖርት| ለገጣፎ እና ኤሌክትሪክን ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተገባዷል
ሁለት ላለመውረድ እየተፋለሙ የሚገኙትን ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። ለገጣፎ ለገዳዲ ባለፈው ሳምንት ከተሸነፈው ስብስብ…
ሪፖርት | ሀድያ ሆሳዕና ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አሳክቷል
ሀድያ ሆሳዕና በፍቅረየሱስ ተወልደብርሃን እና ፀጋዬ ብርሀኑ ጎሎች አርባምንጭ ከተማን 2-0 አሸንፏል። ሀድያ ሆሳዕና ባለፈው በድሬዳዋ…
ሪፖርት| የጣና ሞገዶቹ የዋንጫ ተፎካካሪነታቸውን ያስቀጠሉበት ድል አስመዘገቡ
በ19ኛ ሳምንት ሁለተኛ ቀን የመጀመርያ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማን የገጠመው ባህር ዳር ከተማ ነጥቡን ከመሪው ያስተካከለበትን ድል…
ሪፖርት | የሁለቱ ቡናዎች ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
የሲዳማ ቡና እና የኢትዮጵያ ቡና ጨዋታ ያለ ጎል 0ለ0 ተቋጭቷል። ሲዳማ ቡና ከቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ሲጋራ…
ሪፖርት| የኃይቆቹ የድል ጉዞ ቀጥሏል
አምስት ግቦች በተመዘገቡበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማዎች ሰራተኞቹን አሸንፈዋል። ሀይቆቹ ባለፈው ሳምንት ካሸነፈው ስብስባቸው አብዱልበሲጥ ከማልን በአዲሱ…
ሪፖርት | ኢትዮጵያ መድን በለገጣፎ ላይ የጎል ናዳ አዝንቧል
ኢትዮጵያ መድን ለገጣፎ ለገዳዲን 7-1 በመርታት ከመሪው ጋር ያለውን ልዩነት ወደ ሦስት ቀንሷል። ኢትዮጵያ መድን ከአርባምንጩ…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከመመራት ተነስተው ነብሮቹን ረተዋል
ድሬዳዋ ከተማ በቢኒያም ጌታቸው እና አቤል አሰበ ጎሎች ሀድያ ሆሳዕናን 2-1 አሸንፏል። ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፈው ሳምንት…
ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ተጋርተዋል
የቃልኪዳን ዘላለም እና ልደቱ ለማ ጎሎች የምሽቱ ጨዋታ በ1-1 ውጤት እንዲቋጭ አድርገዋል። ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከቅዱስ ጊዮርጊስ…
ሪፖርት | ሀዋሳ አዳማን በመርታት ደረጃውን አሻሽሏል
የዕለቱ ቀዳሚ የነበረው የሀዋሳ ከተማ እና አዳማ ከተማ ጨዋታ በሁለቱ አጋማሾች የተቆጠሩ ጎሎች ኃይቆቹን የ2-0 አሸናፊ…

