በ9ኛ የጨዋታ ሳምንት በአንፃራዊነት የተሻለ ብቃት ያሳዩ ተጫዋቾችን እንደሚከተለው መርጠናል። የተጫዋች አደራደር ቅርፅ : 4-1-3-2 ግብ…
Continue Readingፕሪምየር ሊግ

የአሠልጣኞች አስተያየት | ባህር ዳር ከተማ 1-0 አዳማ ከተማ
👉”ተጫዋቾቻችን ያላቸውን ከአቅማቸውም በላይ በመስጠት ዛሬ ሦስት ነጥብ ይዘን እንድንወጣ አድርገዋል” ደግአረገ ይግዛው 👉”በዚህ ጨዋታ ቢያንስ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በአሸናፊነት ግስጋሴያቸው ቀጥለዋል
በጨዋታ ሳምንቱ ማሳረጊያ ባህር ዳር ከተማ አዳማ ከተማን አንድ ለምንም ረቷል። ምሽት 1፡00 ላይ የባህር ዳር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ፋሲል ከነማ 3-0 ለገጣፎ ለገዳዲ
👉”ሙሉ ስብስባችን ሲኖር ደግሞ ከዚህም የተሻለ ማድረግ እንችላለን” ኃይሉ ነጋሽ 👉 “ሁለተኛ አጋማሽ ላይ ትኩረት እያጣን…

ሪፖርት | ዐፄዎቹ ወደ አሸናፊነት ተመልሰዋል
ሦስት ነጥብ ካገኙ ሦስት ጨዋታዎች ያለፋቸው ፋሲል ከነማዎች በሁለተኛው አጋማሽ ባስቆጠሯቸው ሦስት ጎሎች ከድል ጋር ታርቀዋል።…

መረጃዎች | 35ኛ የጨዋታ ቀን
የ9ኛው ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ፋሲል ከነማ ከ ለገጣፎ ለገዳዲ ለፌደራል ዳኛ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወላይታ ድቻ 0-0 አርባምንጭ ከተማ
👉”ፍልሚያው ከነበረው መንፈስ አንፃር አቻ መውጣታችን ተገቢ ነው ብዬ ነው የማስበው” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ብናሸንፍ መልካም ነበር…

ሪፖርት | ሳቢ ባልነበረው ጨዋታ የጦና ንቦቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
የወላይታ ድቻ እና አርባምንጭ ከተማ ፍልሚያ እንደ መጀመሪያው የዕለቱ ጨዋታ ቀልብን የሚገዛ ፉክክር ሳይደረግበት ያለግብ ተጠናቋል።…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 ሀዲያ ሆሳዕና
👉”እኔ ጨዋታው ጥሩ ነበር ብዬ አልልም ፤ በሁለታችንም በኩል ጥሩ ነገር አልታየም” ገብረክርስቶስ ቢራራ 👉”ማሸነፍ የተሻለ…

ሪፖርት | ሠራተኞቹ እና ነብሮቹ ፍልሚያቸውን ያለ ግብ አጠናቀዋል
ወልቂጤ ከተማ እና ሀዲያ ሆሳዕና የጨዋታ ሳምንቱን የመጀመሪያ ያለ ግብ የተጠናቀቀ አቻ አስመዝግበዋል። ባሳለፍነው የጨዋታ ሳምንት…