በተለያዩ ክለቦች የሚገኙ ተጫዋቾች ድጋፍ ማድረጋቸው ቀጥለዋል

በጌዴኦ ዲላ፣ ስሑል ሽረ፣ መቐለ፣ ወልዋሎ እና ደደቢት የሚጫወቱ ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ…

ጅማ አባጅፋር የላኪ ሰኒንን ዝውውር አጠናቋል

በሙከራ አስር ቀናትን በጅማ አባጅፋር ያሳለፈው ናይጄሪያዊው አጥቂ ላኪ ሰኒ ከዝውውር መዘጋቱ ቀደም ብሎ ለአንድ ዓመት…

የዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ዳኞች እና ታዛቢዎች ሙያ ማኅበር ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ እንዲውል ለጤና ሚኒስቴር የሀምሳ ሺህ ብር የገንዘብ…

ድሬዳዋ ከተማ አዲስ ረዳት አሰልጣኝ እና ጊዜያዊ ሥራ አስኪያጅ ሾመ

የድሬዳዋ ከተማ ቦርድ ፍአድ የሱፍን በረዳት አሰልጣኝነት ዳዊት ከድርን ደግሞ በጊዜያዊ ስራ አስኪያጅነት መሾሙን አስታውቋል። የድሬዳዋ…

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት በግላቸው ለኮሮና ቫይረስ የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ

የወልቂጤ ከተማ ምክትል ፕሬዝደንት አቶ አበባው ሰለሞን ለአቅመ ደካሞች የንፅህና ቁሳቁስ መግዣ የሚሆን የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል።…

ወልቂጤ ከተማ ስድስተኛ ተጫዋች አስፈርሟል

ዊልፍሬድ የሶህ የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ ቀደም ብሎ ለወልቂጤ ከተማ ፊርማውን ማኖሩ ታውቋል። የ28 ዓመቱ አይቮሪኮስታዊ አጥቂ…

የአአ እግርኳስ ፌዴሬሽን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ የግማሽ ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

የአአ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት…

አስራ ሁለት ተጫዋቾች ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚውል የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል

የደደቢት ፣ ወልዋሎ ፣ መቐለ እና ሽረ ተጫዋቾች በጋራ ለኮሮና ቫይረስ መከላከያ የሚሆን ድጋፍ አደረጉ። በዓለም…

ሀዋሳ ከተማ አዲስ ረዳት አሰልጣኝ ሾሟል

ሀዋሳ ከተማ በአምጣቸው ኃይሌ ምትክ ጊዜያዊ አሰልጣኝ የነበረው ብርሀኑ ወርቁን የሙሉጌታ ምህረት ረዳት አድርጎ ሾሟል። ከዚህ…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአጋር ድርጅቶቹ ጋር በመሆን የኮሮና ቫይረስን ለመካለከል የሚረዳ ድጋፍ ሊያደርግ ነው

በአሁኑ ወቅት በእጅጉኑ አሳሳቢ በሆነ ደረጃ የዓለም ህዝብ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመካለከል የቅዱስ ጊዮርጊስ…