የሊጉ አክሲዮን ማህበር የሥራ አመራር ቦርድ ምርጫውን ሊያካሂድ ነው

ለቀጣይ ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማህበርን የሚመሩ የቦርድ አመራሮች ምርጫ በዚህ ሳምንት ይደረጋል። የኢትዮጵያ…

ከብሔራዊ ቡድን ጨዋታ መልስ ሊጉ የት ከተማ ይካሄዳል?

የፕሪምየር ሊጉ አክሲዮን ማኅበር በቀጣይ ከ18ኛው ሳምንት ጀምሮ የሚካሄዱ ሜዳዎችን ለመምረጥ ከዛሬ ጀምሮ እንቅስቃሴ ያደርገል። የ2015…

አዲሱ የአዳማ ፈርጥ ስለ እግርኳስ ህይወቱ ይናገራል…

ዘንድሮ በተለይም ደግሞ በቅርብ በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች ላይ ደምቆ የወጣው እና ለመጀመሪያ ጊዜ በብሔራዊ ቡድን ጥሪ…

ሲዳማ ቡና በተጫዋች ተገቢነት ጉዳይ ፎርፌ ሊተላለፍበት ይችላል

በትናንትናው ዕለት በድሬደዋ ከተማ ሽንፈት ያስተናገድው ሲዳማ ቡና በተጫዋች ተገቢነት ጉዳይ ፎርፌ ሊሰጥበት እንደሚችል ተሰምቷል። በቤትኪንግ…

ትናንት እና ዛሬ መደረግ የነበረባቸው ጨዋታዎች መቼ ይከናወናሉ ?

በከባድ ዝናብ ምክንያት ያልተከናወኑት አራት ጨዋታዎች መቼ እንደሚደረጉ አጣርተናል። በድሬደዋ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…

የለገጣፎ ለገዳዲ ሥራ አስኪያጅ አቶ ገዛኸኝ ሀሳብ…

👉\”አሁንም በዚህ መልኩ የሚቀጥሉ ከሆነ እና መፍትሔ ካላገኘን ቀጣዩን ጨዋታም ለመጫወት እንቸገራለን\” 👉\”ይህ ጉዳይ በህግ እንዲፈታ…

የለገጣፎን ጉዳይ በተመለከተ የአክሲዮን ማኅበሩን ሥራ-አስኪያጅ አቶ ክፍሌን አናግረናል

👉\”ጉዳዩ የህግ አተረጓጎም ችግር ነው\” 👉\”ሁለተኛ ዙር ላይ የሚመዘገበው ተጫዋች ሁለተኛ ዙር ውድድር ላይ እንደሚጫወት ነው…

በለገጣፎ ጉዳይ ዙሪያ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዋና ፀሀፊ ሀሳባቸውን አጋርተውናል

👉\”ዝውውር ተፈቅዶ ቴሴራ ያሟላን ተጫዋች አትወዳደርም ልትለው በፍፁም አትችልም\” 👉\”እንደ ፌዴሬሽን በሆደ ሰፊነት ብዙ ነገሮችን ለማየት…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ኃይቆቹ ነጥብ ተጋርተዋል

የ15ኛ ሣምንት የመጀመሪያ መርሐ-ግብር የሆነው እና ቀዝቃዛ ፉክክር የታየበት የአርባምንጭ ከተማ እና ሀዋሳ ከተማ ጨዋታ 1ለ1…

ለገጣፎ ለገዳዲ በአራት ተጫዋቾች ጉዳይ ውሳኔ ተላለፈበት

በርከት ያሉ ተጫዋቾችን የሸኘው ለገጣፎ ለገዳዳዲ በአራት ተጫዋቾች ክስ ቀርቦበት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ አሳልፎበታል። በዘንድሮው የቤትኪንግ…