በትናንትናው ዕለት በድሬደዋ ከተማ ሽንፈት ያስተናገድው ሲዳማ ቡና በተጫዋች ተገቢነት ጉዳይ ፎርፌ ሊሰጥበት እንደሚችል ተሰምቷል። በቤትኪንግ…
ድሬዳዋ ከተማ
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከአራት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ድል ቀንቷቸዋል
ድሬዳዋ ከተማ በያሬድ ታደሠ እና አቤል አሰበ ግቦች ሲዳማ ቡና ላይ የ 2-0 ድል ተቀዳጅቷል። 10፡00…
መረጃዎች | ሲዳማ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ
በነገው ዕለት የሚደረገውን የመጀመሪያ ጨዋታ የተመለከቱ መረጃዎች አሰባስበናል። ሲዳማ ቡና እና ድሬዳዋ ከተማ በደረጃ ሰንጠረዡ የወራጅ…
ሪፖርት | ቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያውን ዙር በመሪነት አጠናቋል
በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 2-1 በመርታት በመሪነቱ ሲቀጥል ድሬዳዋ ከተማ አራተኛ ተከታታይ ሽንፈት…
መረጃዎች | 62ኛ የጨዋታ ቀን
የአንደኛው ዙር ማጠናቀቂያ የሆኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ድሬዳዋ ከተማ በ…
ሪፖርት | አዞዎቹ በ12 ደቂቃዎች ውስጥ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ለድል በቅተዋል
አርባምንጭ ከተማ ከመመራት ተነስቶ በተቀያሪ ተጫዋቾች ልዩነት ፈጣሪነት ድሬዳዋ ከተማን 3-1 አሸንፏል። 01፡00 ሰዓት ሲል በኢንተርናሽናል…
መረጃዎች | 55ኛ የጨዋታ ቀን
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ በ14ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሲመለስ ነገ የሚከናወኑትን ሁለት ፍልሚያዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አሰናድተናል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | አዳማ ከተማ ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል
በመቀመጫ ከተማቸው የመጨረሻ ጨዋታቸውን ያደረጉት ድሬዳዋ ከተማዎች በአዳማ ከተማ 2-0 በመሸነፍ ቆይታቸውን አጠናቀዋል። 10፡00 ላይ አዳማ…
መረጃዎች | 49ኛ የጨዋታ ቀን
የ13ኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ ቀን መርሃግብሮችን የተመለከቱ መረጃዎች በተከታዩ መልኩ ቀርበዋል። አዳማ ከተማ ከ ድሬዳዋ ከተማ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 0-1 ወላይታ ድቻ
👉”በከፍተኛ ቁርጠኝነት እና በተራበ ፍላጎት በመጫወታችን ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክተናል” ፀጋዬ ኪዳነማርያም 👉”ሽንፈት ያጋጥማል ግን ሽንፈቱ…

