የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 29ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገም ሲቀጥሉ ሁለቱን ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰናድተናል። አዳማ…
ፋሲል ከነማ

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከሩዋንዳ ተመልሰዋል
የቀድሞ የዋልያዎቹ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ በሩዋንዳ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል። ዐፄዎቹን ለማሰልጠን ከስምምነት…

ፋሲል ከነማ አዲስ አሠልጣኝ ለመሾም ከስምምነት ደርሷል
የ2013 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ፋሲል ከነማ ለቀጣይ የውድድር ዓመት አዲስ አሠልጣኝ ሊሾም ነው። ከከፍተኛ…

ሪፖርት | ፋሲል እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
በሁለት አጋማሾች ሁለት መልክ የነበረው የፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ያለጎል አቻ ተደምድሟል። ባሳለፍነው ሳምንት…

መረጃዎች | 106ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ በብሔራዊ ቡድን ጨዋታ ምክንያት ከመቋረጡ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-0 ፋሲል ከነማ
\”ወራጁን እንኳን አሁን ሳይሆን በመጨረሻው ቀን ነው የሚለየው ብዬ አስባለሁ\” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ \”ከታች የመጣ ነው…

ሪፖርት | የወልቂጤ ከተማ እና ፋሲል ከነማ ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
የወልቂጤ እና ፋሲል የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታ 0ለ0 በሆነ ውጤት ፍፃሜን አግኝቷል። ወልቂጤ ከተማ ድል ካደረጉበት የመድኑ…

መረጃዎች | 102ኛ የጨዋታ ቀን
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ሦስተኛ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ኢትዮጵያ መድን…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-1 ፋሲል ከነማ
\”ውጤቱ ይገባናል\” አሰልጣኝ አስራት አባተ \”ጨዋታውን ማሸነፍ ነበረብን\” አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለ ብርቱካናማዎቹ ዐፄዎቹን አሸንፈው ደረጃቸው ሽቅብ…

ሪፖርት | በሁለት አጋማሾች የተቆጠሩ ጎሎች ድሬዳዋን ባለ ድል አድርገዋል
ድሬዳዋ ከተማ በሁለቱ የውጪ ዜጋ ተጫዋቾች ጎል ፋሲል ከነማን 2-1 አሸንፏል። በጨዋታው ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤው ድላቸው…