ከትናንት በስትያ ለመከላከያ ለመጫወት ፊርማውን ያኖረው የአምሳሉ ጥላሁን የዝውውር ጉዳይ አዳዲስ ነገሮች እየተሰሙበት ነው። የኢትዮጵያ ፕሪምየር…
ፋሲል ከነማ

ማሊያዊው ግብ ጠባቂ በፋሲል ከነማ ውሉን አድሷል
ፋሲል ከነማን ላለፉት አራት ዓመታት ያገለገለው ሚኬል ሳማኬ ከክለቡ ጋር መቆየቱ እርግጥ ሆኗል። የ2014 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ…

ፋሲል ከነማ አማካይ አስፈርሟል
ከዚህ ቀደም ተከላካይ እና አጥቂ ስፍራ ላይ አዳዲስ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት አፄዎቹ የመሀል ሜዳ አማራጫቸውንም አስፍተዋል። የዘንድሮውን…

ፋሲል ከነማ የመስመር ተከላካዮች አስፈርሟል
አፄዎቹ የኋላ መስመራቸውን በዝውውር ማጠከራቸውን በመቀጠል ሁለት የመስመር ተከላካዮችን ሲያስፈርሙ የአንድ ተጫዋች ዉልም አድሰዋል። የውድድር ዓመቱን…

ዐፄዎቹ የመሀል ተከላካይ አስፈርመዋል
የነባር ተጫዋቾችን ውል በማደስ ተጠምደው የነበሩት ፋሲል ከነማዎች በዝውውሮ መስኮቱ የመጀመሪያ ተጫዋቻቸውን አስፈርመዋል። የቡድናቸውን ሁነኛ የመሀል…

አፄዎቹ የሁለት ተጫዋቾችን ውል አራዘሙ
ፋሲል ከነማ ትናንት እና ዛሬ እንዳደረገው ሁሉ አሁንም ከነባር ተጫዋቾቹ መካከል ከሁለቱ ጋር አብሮ ለመቀጠል ወስኗል።…

አፄዎቹ የአማካዮቻቸውን ውል አራዝመዋል
ፋሲል ከነማ ከነባር ተጫዋቾቹ ጋር ያለውን ውል በማራዘም ሲቀጥል ሁለት ቁልፍ ተጫዋቾች ከክለቡ ጋር እንደሚቀጥሉ እርግጥ…

ሽመክት ጉግሳ ውሉን አራዝሟል
ፋሲል ከነማ የመስመር ተጫዋቹን ውል ማራዘሙን ይፋ አድርጓል። የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት ከቀናት በፊት…

ፋሲል ከነማ እና ድሬዳዋ ከተማ ቅጣት ተላልፎባቸዋል
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድርና ስነስርዓት ኮሚቴ ሲያያቸው በነበሩ ሁለት ጉዳዮች ላይ የዲሲፕሊን ውሳኔ ወስኗል። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር…