መረጃዎች | የጨዋታ ቀን 103

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መገባደጃ ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው ቀርቧል። ሀድያ ሆሳዕና ከ…

የአሰልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ሀዋሳ ከተማ

\”ውጤቱ በቂ ነው ባንልም ጨዋታውን አጥተነው ስለነበር አንድ ነጥብ ማግኘታችን ጥሩ ነው።\” አሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የመቻል…

ሪፖርት | በጭማሪ ሽርፍራፊ ሰከንድ ጎል መቻል ከሀዋሳ ጋር ነጥብ ተጋርቷል

የመጨረሻ ደቂቃ ትዕይንቶች በበዙበት ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ከመቻል ጋር 1ለ1 አጠናቋል። መቻል ከኢትዮ ኤሌክትሪኩ ጨዋታ በሁለት…

መረጃዎች | 97ኛ የጨዋታ ቀን

ነገ እንደሚደረጉ የሚጠበቁ የሊጉን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ ቅድመ መረጃዎች እንደሚከተለው አሰባስበናል። መቻል ከ ሀዋሳ ከተማ አንድ…

የአሰልጣኞች አስተያየት| ኤሌክትሪክ 2 – 2 መቻል

\”በመውረዳችን በጣም አዝኛለው\” ስምዖን አባይ \”አቻ መጠናቀቁ ተገቢ ነው ብዬ አላስብም ፤ ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር\”…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ ወደ ከፍተኛ ሊግ መውረዱን ባረጋገጠበት ጨዋታ ከመቻል ጋር ነጥብ ተጋርቷል

ሁለቱን የመዲናይቱ ክለቦች ያገናኘው ጨዋታ 2ለ2 ሲጠናቀቅ ኢትዮ ኤሌክትሪክ በመጣበት ዓመት ወደ ታችኛው የሊግ ዕርከን መውረዱ…

መረጃዎች | 95ኛ የጨዋታ ቀን

የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሣምንት ማገባደጃ የሆኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎች እነሆ! ሀዋሳ ከተማ ከ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ለሦስተኛ ተከታታይ ጊዜ በፊሊፕ አጃህ ብቸኛ ግብ ወሳኝ ድል ተቀዳጅተዋል

በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ በተደረገው የሳምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ሲዳማ ቡና መቻልን በፊሊፕ አጃህ ግብ 1-0 በመርታት ደረጃውን…

መረጃዎች | 91ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 24ኛ ሳምንት ማሳረጊያ በሆኑት ሁለት ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን ነጥቦች አሰናድተናል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ…

ሪፖርት | መቻል ቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ጣፋጭ ድል ተጎናጽፏል

መቻሎች በከነዓን ማርክነህ ብቸኛ የፍጹም ቅጣት ምት ግብ ፈረሰኞቹን 1-0 መርታት ችለዋል። 9 ሰዓት ላይ የመቻል…