ቅዱስ ጊዮርጊስ ከአሰልጣኝ አባላቶች ጋር አብረው እንዲሰሩ ሁለት ባለሙያዎችን መቅጠሩ ታውቋል። ለተከታታይ ሁለት ዓመታት የሊጉን ዋንጫ…
ዝ ክለቦች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-2 መቻል
“እንደሚሆን እንጠብቅ ነበር ፣ ያንንም ነው ያገኘነው” አሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ “የፈለግነውን ነገር ሳናገኝ ወጥተናል” አሰልጣኝ ሙሉጌታ…
ሪፖርት | መቻል ለአምስተኛ ተከታታይ ጊዜ ድል አድርጓል
ምሽት ላይ በተደረገው ጨዋታ መቻሎች በከነዓን ማርክነህ እና ቺጂኦኬ ናምዲ ግቦች ወልቂጤ ከተማን 2-0 ረተዋል። በዕለቱ…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-3 ቅዱስ ጊዮርጊስ
“ከዚህም በላይ ጎሎች መግባት ነበረባቸው” አሰልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ “ዕርምጃም እየወሰድን ጭምር ቡድናችንን ለማስተካከል እንሞክራለን” አሰልጣኝ ዘርዓይ…
ሪፖርት | ፈረሠኞቹ ኃይቆቹን በሰፊ የግብ ልዩነት ረተዋል
በሣምንቱ ቀዳሚ መርሐግብር ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው በመጀመሪያ አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ሀዋሳ ከተማን 3-0 መርታት…
ሸገር ደርቢን መቼ ለማድረግ ታስበ ?
በሰባተኛ ሳምንት መካሄድ የነበረበት የሸገር ደርቢ በመያዝነው ወር መጨረሻ ለማድረግ መታሰቡን አውቀናል። የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ…
መረጃዎች | 29ኛ የጨዋታ ቀን
ስምንተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል ፤ ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎች እንደሚከተለው…
የጣና ሞገዶቹ ተጫዋች ለወራት ከሜዳ ይርቃል
የባህር ዳር ከተማው የመስመር አጥቂ ባጋጠመው የACL ጉዳት ለወራቶች ከሜዳ እንደሚርቅ ታውቋል። ባህር ዳር ከተማዎች ከ…
ፈረሰኞቹ ተጫዋቻቸው ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊሶች ባሳለፍነው ሳምንት ባደረጉት ጨዋታ የዲሲፒሊን ጥሰት ፈፅሟል ባሉት ተጫዋች ላይ የቅጣት ውሳኔ ጥለውበታል። በስድስተኛ…
ሪፖርት | ብርቱካናማዎቹ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል
በሣምንቱ የመጨረሻ መርሐግብር ድሬዳዋ ከተማ በቻርለስ ሙሴጌ ግቦች ሲዳማ ቡናን 2-0 በመርታት ከአምስት ጨዋታዎች በኋላ ወደ…

