ረፋድ ላይ ተክለማርያም ሻንቆን የግሉ ያደረገው መቻል ተጨማሪ ተጫዋች ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመራው…
ዝ ክለቦች
የጣና ሞገዶቹ አይቮሪያዊ የግብ ዘብ አግኝተዋል
በአሠልጣኝ አብርሃም መብራቱ የሚመራው ባህር ዳር ከተማ ወጣቱን አይቮሪኮስታዊ ግብ ጠባቂ ወደ ስብስቡ ቀላቅሏል። በተጠናቀቀው የውድድር…
የጣና ሞገዶቹ ከአማካይ ተጫዋቻቸው ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
ቡርኪናፏሳዊው አማካይ ከባህር ዳር ከተማ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የቅድመ ውድድር ዝግጅታቸውን ለመጀመር የህክምና ምርመራ ለማድረግ…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አሰላለፍ ታውቋል
10 ሰዓት ላይ ከዋሪየርስ ኩዊን ጋር የሴካፋ የቻምፒየንስ ሊግ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን የሚያደርገውን የንግድ ባንክ…
ሲዳማ ቡና ከግብ ዘቡ ጋር በስምምነት ተለያይቷል
በተጠናቀቀው ዓመት ሲዳማ ቡናን በመቀላቀል ግልጋሎት የሰጠው ግብጠባቂ ከክለቡ ጋር በስምምነት መለያየቱ ተረጋግጧል። የ2015 ቅድመ ዝግጅታቸውን…
የኢትዮጵያ ቡና ረዳት አሰልጣኞች ታውቀዋል
ቡናማዎቹ የአሰልጣኝ ቡድናቸውን አደራጅተው መጨረሳቸውን ይፋ አድርገዋል። ከአሰልጣኝ ካሳዬ አራጌ ጋር በመለያየት አሰልጣኝ ተመስገን ዳናን የሾመው…
የቀድሞው ስያሜውን ያገኘው መቻል የዝግጅት ቀኑ ታውቋል
በክረምቱ የዝውውር መስኮት በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ የቀላቀለው መቻል በቢሾፍቱ ከተማ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቼ…
የጣና ሞገደኞቹ ወደ ልምምድ የሚገቡበት ቀን ታውቋል
ባህርዳር ከተማ የ2015 የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን መቼ እና የት እንደሚጀምር ተገልጿል። በተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን በሊጉ ለመቆየት…
የአሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ ምክትል ታውቀዋል
መቻልን ለቀጣዩ የውድድር ዓመት ለማሰልጠን ፊርማቸውን ያኖሩት አሠልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የቀድሞ ምክትል አሠልጣኛቸውን ዳግም አግኝተዋል። የቀድሞ…

