ወላይታ ድቻ ስምንት ተጫዋቾችን ወደ ዋናው ቡድን አሳድጓል

ከሰሞኑ በአሰልጣኝ ፀጋዬ ኪዳነማርያም አማካኝነት ከ20 ዓመት ቡድኑ ምልመላን ሲያከናውን የነበረው ወላይታ ድቻ ስምንት ወጣቶችን ወደ…

ወላይታ ድቻ ከአንድ ተጫዋች ጋር ተለያይቷል

ወላይታ ድቻ ከአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ ጋር በስምምነት መለያየቱ ታውቋል። ተመስገን ታምራት ከክለቡ ጋር የተለያየ ተጫዋች ነው።…

የግብ ጠባቂው ጉዳይ መፍትሔ አግኝቷል

በድሬዳዋ ከተማ የሚያቆየው ቀሪ ኮንትራት አለው በማለት ወደ ወላይታ ድቻ የሚያደርገው ዝውውር ዕንከን ገጥሞት የቆየው ጉዳይ…

ፋሲል እና ቡና የአህጉራዊ ውድድር ተጋጣሚያቸውን ነገ ያውቃሉ

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ እና ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ውድድር የሚሳተፉት ፋሲል ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና የመጀመሪያ ዙር የቅድመ…

ሲዳማ ቡና ሁለገቡ ተጫዋችን ለማስፈረም ተስማማ

የአማካይ እና የግራ መስመር ተከላካይ ስፍራ ተጫዋቹ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ተስማምቷል፡፡ የአሰልጣኝ ገብረመድህን ኃይሌን ውል ካራዘመ…

አዲሱ የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ቅዳሜ አዲስ አበባ ይገባሉ

ከሳምንታት በፊት የቅዱስ ጊዮርጊስ አሰልጣኝ ሆነው የተሾሙት ሰርቢያዊ ቅዳሜ አዲስ አበባ እንደሚገቡ ይፋ ተደርጓል። የ64 ዓመቱ…

ዐፄዎቹ ልምምድ ሲጀምሩ ሁለቱ ተጫዋቾችም ቡድኑን ተቀላቅለዋል

ለአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ባህር ዳር የከተመው ፋሲል ከነማ ልምምድ ሲጀምር ሁለቱ ተጫዋቾችም ስብስቡን…

መከላከያ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አስፈርሟል

በኢትዮጵያ ቡና የውድድር ዓመቱን ያገባደደው የአማካይ መስመር ተጫዋች ቀጣይ ማረፊያው መከላከያ መሆኑ እርግጥ ሆኗል። በአሠልጣኝ ዮሐንስ…

ወጣቱ አማካይ ወደ ኢትዮጵያ ቡና ተመልሷል

ወጣቱ አማካይ ከውሰት ቆይታ ተመልሶ በኢትዮጵያ ቡና አዲስ የሦስት ዓመት ውል ተፈራርሟል፡፡ በቢሾፍቱ የቅድመ ውድድር ዝግጅቱን…

ዐፄዎቹ ለዝግጅት ባህር ዳር ገብተዋል

ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቻምፒየንስ ሊግ ውድድር የሚወክለው ፋሲል ከነማ ለውድድሩ ዝግጅት ባህር ዳር ገብቷል። የ2013 የኢትዮጵያ ቤትኪንግ…