ከሰሞኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጠንከር ያለ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ቅጣት የተጣለበት ሀዲያ ሆሳዕና ይግባኝ ብሏል፡፡ በኢትዮጵያ…
ዝ ክለቦች
ወልዋሎ አማካይ ለማስፈረም ተቃርቧል
ከወልዋሎ ጋር ልምምድ የጀመረው ፀጋአብ ዮሴፍ ወደ ክለቡ ለማምራት ተቃርቧል። በውድድር ዓመቱ መጀመርያ ወደ ሲዳማ ቡና…
ባህር ዳር ከተማ ከአማካይ ተጨዋቹ ጋር ተለያይቷል
በአሰልጣኝ ፋሲል ተካልኝ የሚመሩት የጣናው ሞገዶቹ ዓምና ወደ ቡድናቸው ከቀላቀሉት የአማካይ መስመር ተጨዋቻቸው ጋር ተለያይተዋል። ቡድኑን…
ወልዋሎ ከሦስት ተጫዋቾች ጋር ለመለያየት ተስማማ
በጥር ዝውውር መስኮት በርካታ ተጫዋቾች ያስፈረሙት ወልዋሎዎች ከፍቃዱ ደነቀ፣ ካርሎስ ዳምጠው እና ምስጋናው ወልደዮሐንስ ጋር ለመለያየት…
የወልቂጤ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የቦርድ ዋና ፀሀፊ ወደ ኃላፊነታቸው ተመልሰዋል
የወልቂጤ ከተማ የበላይ አመራሮች፣ የዞኑ አስተዳደር፣ የክለቡ ስራ አስኪያጅ እና የቡድኑ የልብ ደጋፊዎች በቅርቡ ራሳቸውን ከኃላፊነት አንስተው…
ወልዋሎ የዲሲፕሊን ቅጣት ተላልፎበታል
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 16ኛው ሳምንት ወልዋሎ ከሰበታ ከተማ ጋር በሜዳው 2-2 አቻ በተለያየበት ጨዋታ በተፈፀመ የስፖርታዊ…
ዘሪሁን ሸንገታ በቅዱስ ጊዮርጊስ ወጣት እና ታዳጊ ቡድኖች አሰልጣኝነት ተመድበዋል
ባለፈው ሳምንት የዋናው ቡድን አሰልጣኞችን ከቦታቸው ያነሳው ቅዱስ ጊዮርጊስ ምክትል አሰልጣኝነት ሲሰሩ የቆዩት ዘሪሁን ሸንገታን ከ20…
ወላይታ ድቻ ከመስመር ተከላካዩ ጋር ተለያየ
የግራ መስመር ተከላካዩ ይግረማቸው ተስፋዬ ከወላይታ ድቻ ጋር ተለያይቷል፡፡ በአሰልጣኝ ገብረክርስቶስ ቢራራ አማካኝነት በክረምቱ የዝውውር መስኮት…
አክሊሉ ዋለልኝ ወደ ወልዋሎ ተጉዟል
የአማካይ ስፍራ ተጫዋቹ አክሊሉ ዋለልኝ ወልዋሎን በይፋ ተቀላቀለ፡፡ ከሀዋሳ ከተማ ታዳጊ ቡድን ከተገኘ በኋላ በዋናው ቡድን…
ባህር ዳር ከተማ ጉዞው የተስተጓጎለ ሌላው ቡድን ሆኗል
የ17ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ለማከናወን ወደ መቐለ አምርተው የነበሩት የጣና ሞገዶቹ እስካሁን ባህር ደር…

