በበርካታ ደጋፊዎች ታጅቦ የተደረገው የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የአዳማ ከተማ ጨዋታ እጅግ ማራኪ ፉክክር ተደርጎበት 2-2 ተጠናቋል።…
01 ውድድሮች
የአሰልጣኞች አስተያየት | ሀምበርቾ 0-0 ሀዲያ ሆሳዕና
“ለቡድኑ ምንም የማይጠቅም ስራ የሚሰሩ ተጫዋቾችን እኔ አልደግፍም” አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ “እግር ኳስ ነው በቁጥር ብትበልጥም…
ሪፖርት | ሀምበሪቾ እና ሀዲያ ነጥብ ተጋርተዋል
ቀዝቃዛ ፉክክር የተደረገበት የሀምበሪቾ እና የሀዲያ ሆሳዕና ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐግብር ከድል የራቁት…
መረጃዎች| 14ኛ የጨዋታ ቀን
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የአራተኛ ሳምንት ጨዋታዎች ነገ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል። ጨዋታዎቹን የተመለከቱ መረጃዎችም እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | ወልቂጤ ከተማ 0-3 ባህር ዳር ከተማ
“ሦስቱ ነጥቡ ይገባናል ብዬ አስባለሁ” አሰልጣኝ ደግአረገ ይግዛው “በመጀመሪያ ደቂቃዎች የነበረን አለመረጋጋት ሁሉን ነገር ሊረብሸው ችሏል።”…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በሀብታሙ ታደሰ ግቦች ሠራተኞቹን ረተዋል
በምሽቱ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ ሀብታሙ ታደሰ በመጀመሪያው አጋማሽ ባስቆጠራቸው ሦስት ግቦች ወልቂጤ ከተማን 3-0 ረቷል። ምሽት…
የአሰልጣኞች አሰተያየት | ሀዋሳ ከተማ 0-0 ኢትዮጵያ መድን
ያለ ጎል ከተጠናቀቀው የዕለቱ ቀዳሚ ጨዋታ በኋላ ሁለቱም አሰልጣኞች ስለ ጨዋታው ከሶከር ኢትዮጵያ ጋር ቆይታ አድርገዋል።…
ሪፖርት | ሀዋሳ እና መድን ነጥብ ተጋርተዋል
የሀዋሳ ከተማ እና የኢትዮጵያ መድን ጨዋታ ቀዝቃዛ ፉክክር ተደርጎበት 0-0 ተጠናቋል። በዕለቱ ቀዳሚ መርሐ-ግብር ሀዋሳ ከተማ…
ከፍተኛ ሊግ | ነጌሌ አርሲ የአስራ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ዝውውር አጠናቋል
በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ላይ ጠንካራ ተፎካካሪ የሆነው ነጌሌ አርሲ አስራ ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል። ነገሌ አርሲ…
መረጃዎች | 14ኛ የጨዋታ ቀን
ዛሬ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የጀመረው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ነገም ይቀጥላል። ነገ የሚደረጉ ሁለቱን ጨዋታዎች…

