የአሠልጣኞች አስተያየት | ድሬዳዋ ከተማ 2-2 ወልቂጤ ከተማ

👉”ከዕረፍት በኋላ ባደረግነው ነገር የአቻው ውጤት ይገባናል” ዮርዳኖስ ዓባይ 👉”እንደ ጨዋታው የአቻ ውጤት አይገባንም ነበር።… ጌታነህ…

ሪፖርት | ብርትካናማዎቹ እና ሠራተኞቹ ነጥብ ተጋርተዋል

ሳቢ የሜዳ ላይ ፉክክር ያስመለከተው የድሬዳዋ ከተማ እና ወልቂጤ ከተማ ጨዋታ ሁለት አቻ ፍፃሜውን አግኝቷል። ባሳለፍነው…

አማኑኤል ዩሐንስ ቀጣይ ጨዋታዎች ያመልጡታል

የኢትዮጵያ ቡናው አንበል አማኑኤል ዩሐንስ በተወሰኑ ጨዋታዎች ለቡድኑ ግልጋሎት እንደማይሰጥ ታውቋል። ከተስፋ ቡድን አንስቶ ያለፉትን ስድስት…

መረጃዎች | 37ኛ የጨዋታ ቀን

በሊጉ 10ኛ ሳምንት ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ዙሪያ ተከታዮቹን መረጃዎች አሰናድተናል። ድሬዳዋ ከተማ ከ ወልቂጤ ከተማ የዕለቱ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ኢትዮጵያ መድን 0-0 ሀዋሳ ከተማ

👉”ሦስት ነጥብ ይገባን ነበር ፤ ነገርግን አለመሸነፍም አንድ ትልቅ ነገር ነው” ገብረመድህን ኃይሌ 👉”ጥሩ ፉክክር የታየበት…

ሪፖርት | የዕለቱ ሁለተኛ ጨዋታም በአቻ ውጤት ተደምድሟል

በኢትዮጵያ መድን እና ሀዋሳ ከተማ መካከል የተደረገው ፍልምያ ያለ ግብ ተጠናቋል። በ9ኛ የጨዋታ ሳምንት በድሬዳዋ ከተማ…

የአሠልጣኞች አስተያየት | መቻል 1-1 ኢትዮ ኤሌክትሪክ

“ጨዋታውን ማሸነፍ እንችል ነበር አልተሳካም” ፋሲል ተካልኝ “ስህተቶቻችን ብዙ ጊዜ ዋጋ እያስከፈሉን ነው” ገዛኸኝ ከተማ አሰልጣኝ…

ሪፖርት | ሁለት ድንቅ ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ መቻል እና ኤሌክትሪክ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻል እና ኢትዮ ኤሌክትሪክ በሁለቱ አጋማሾች በተቆጠሩት ሳቢ ሁለት ጎሎች አቻ ተለያይተዋል። መቻል በሲዳማ ቡና ሁለት…

መረጃዎች | 36ኛ የጨዋታ ቀን

የሊጉ 10ኛ ሳምንት ነገ ሲጀምር የሚከናወኑትን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን እነሆ ! መቻል ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ…

በሀዋሳ ከተማ እና ወንድማገኝ ኃይሉ መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ዕልባት አግኝቷል

ያለፉትን ሳምንታት በኃይቆቹ ቤት መነጋገሪያ የነበረው የወንድማገኝ ኃይሉ ጉዳይ መቋጫ ማግኘቱ ታውቋል። ሀዋሳ ከተማ እና ተጫዋች…