በከፍተኛ ሊጉ 7ኛ ሳምንት ባህር ዳር ላይ ከተደረጉ የምድብ ሀ ሦስት ጨዋታዎች ሁለቱ በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ…
ፕሪምየር ሊግ
የፕሪሚየር ሊጉ የበላይ አካል ሲምፖዚየም አዘጋጅቷል
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አክሲዮን ማኅበር ከአንድ ዓመት በላይ በፈጀ ጊዜ ያስጠናውን ጥናት የሚያቀርብበት የሲምፖዚየም መድረክ አዘጋጅቷል።…
የአሰልጣኞች አስተያየት | አርባምንጭ ከተማ 0-2 ባህር ዳር ከተማ
“ተጫዋቾቻችን ታክቲካሊ ዲሲፕሊንድ ነበሩ ፤ የሚችሉትን ለማድረግ ጥረት አድርገዋል። ውጤቱ ይገባናል ብዬ አስባለሁ።” ደግአረገ ይግዛው “በምንፈልገው…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ የድሬዳዋ ቆይታቸውን በድል ጨርሰዋል
በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው የመጨረሻ ጨዋታ ባህርዳር ከተማ አርባምንጭ ከተማን በኦሴይ ማውሊ ግቦች 2-0 ረቷል። የድሬዳዋ ስታዲየም…
የአሠልጣኞች አስተያየት | ለገጣፎ ለገዳዲ 3-4 ወላይታ ድቻ
“የድሬዳዋ ቆይታችን በጣም ጥሩ ነበር” ፀጋዬ ኪዳነማርያም “በሰላም ውድድራችንን ጨርሰናል። ውጤቱ ግን በጣም አስከፊ ነው ፤…
ሪፖርት | ድንቅ ፉክክር በታየበት ጨዋታ የጦና ንቦቹ ድል አድርገዋል
ሰባት ግቦች በተስተናገዱበት ጨዋታ ወላይታ ድቻ ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ አምስት ደረጃዎችን ያሻሻለበትን ውጤት አስመዝግቧል። በ13ኛ ሳምንት…
መረጃዎች | 52ኛ የጨዋታ ቀን
ሊጉ በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ምክንያት ወደ እረፍት ከማምራቱ በፊት የሚደረጉትን ሁለት ተስተካካይ የ7ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃግብሮችን…

