ሪፖርት | ቡናማዎቹ ደረጃቸውን ያሻሻሉበትን ወሳኝ ድል ተጎናጽፈዋል

በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

አርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያውን ዙር በአቻ ውጤት አጠናቀቁ አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ያገናኘው በአዲስ አበባ…

ሪፖርት| ሰጎኖቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…

ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል

ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…

ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

የሲቢኢ የኢትየጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ፤ ሸገር ከተማን ከ ምድረ ገነት ሽረ እንዲሁም…

ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል

ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…

ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ

አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…

ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ እና ሸገር ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል

ድሬዳዋ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች እንዲሁም ሸገር ከተማ ከዘጠኝ ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

ሁለት ድንቅ ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ 1ለ1 ተያይተዋል። በአዳማ የተካሄደ የዕለቱ…