ሪፖርት | አዳማ ላይ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለ ግብ ተጠናቀዋል

በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር አዳማ ከተማን ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ እንዲሁም ነገሌ አርሲን ከምድረ ገነት ሽረ ያገናኙ ጨዋታዎች…

ሪፖርት | የሊጉ መሪ ከናፈቀው ድል ጋር ታርቋል

ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን 3ለ0 በማሸነፍ ከአራት ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ዳግም ወደ ድል ተመልሷል። ቀዝቀዝ ካለ…

ሪፖርት | ቡናማዎቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ አቻ ተለያይተዋል

ኢትዮጵያ ቡና ከመመራት ተነስቶ ፋሲል ከነማን 2ለ1 ሲረታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል። ኢትዮጵያ…

ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል

መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…

ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለግብ ተጠናቀዋል

በ33ኛው ሳምንት መክፈቻ በነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ዲቻ እንዲሁም ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶች እና ጦሩ ነጥብ ተጋርተዋል

መቻል ከባህር ዳር ከተማ ጋር 1ለ1 በመለያየት ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ የሚችልበትን ዕድል…

ሪፖርት| ወልዋሎ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል

በጨዋታ ሳምንቱ የመዝጊያ ቀን ጨዋታዎች ቢጫ ለባሾቹ እና ዐፄዎቹ ተጋጣሚዎቻቸውን ድል አድርገዋል ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ኢትዮ…

ሪፖርት| ሐይቆቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል

በአዲስ አበባ የተደረገው ብቸኛ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል ሁለት ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጥሩ ፉክክር ጅማሮውን…

ሪፖርት| ባህር ዳር ከተማ ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል

የጣና ሞገዶቹ ፍጹም ፍትዓለውና አንተነህ ተፈራ ባስቆጠሯቸው ግቦች ድሬድዋ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፉ በድሬዳዋ ከተማ…

ሪፖርት| ሐምራዊ ለባሾቹ ዳግም ወደ ድል ሲመለሱ ምዓም አናብስት እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል

መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ መድን 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሸገር ከተማን 2ለ1 አሸንፏል መቐለ…