በመጨረሻ ቀን አዳማ ላይ በተደረገ ብቸኛ ጨዋታ ቡናማዎቹ ወላይታ ድቻን 1ለ0 በማሸነፍ የመጀመሪያውን ዙር አጠናቀዋል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት
ሪፖርት | አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
አርባምንጭ ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ የመጀመሪያውን ዙር በአቻ ውጤት አጠናቀቁ አዞዎቹ እና ብርቱካናማዎቹ ያገናኘው በአዲስ አበባ…
ሪፖርት| ሰጎኖቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ባህርዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንኮች ከሁለት ለባዶ መመራት ተነስተው ከባህር ዳር ከተማ ጋር ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ…
ሪፖርት| አዲስ አበባ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ
ኢትዮጵያ መድን እና ፋሲል ከነማ 0 ለ 0 ሲለያዩ የፈረሰኞቹን እና ቢጫ ለባሾቹ ጨዋታ 1ለ1 ተጠናቋል…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡናዎች ነጥብ ሲጥሉ ሐይቆቹ ከመሪው ጋር በነጥብ የተስተካከሉበትን ድል ተቀዳጅተዋል
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና ያለግብ ሲለያዩ ሀዋሳዎች አዳማን 2ለ0 በማሸነፍ በግብ ክፍያ ተበልጠው ሁለተኛ ደረጃ…
ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል
የሲቢኢ የኢትየጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀመሩ፤ ሸገር ከተማን ከ ምድረ ገነት ሽረ እንዲሁም…
ሪፖርት | መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ ቡና ነጥብ ሲጋሩ ነገሌ አርሲዎች ወሳኝ ድል አሳክተዋል
ምዓም አናብስት እና ቡናማዎቹ ያፋለመው ጨዋታ 1-1 ሲጠናቀቅ ሰጎኖቹ ከመሪው ያላቸውን ልዩነት ያጠበቡበትን ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል…
ሪፖርት| አዞዎቹ እና ዐፄዎቹ ጣፋጭ ድል ተጎናፀፉ
አርባምንጭ ከተማዎች ከ17 ጨዋታዎች በኋላ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸው ሲያሳኩ ዐፄዎቹ ፈረሰኞቹን 1 ለ 0 አሸንፈዋል…
ሪፖርት | ድሬዳዋ ከተማ እና ሸገር ከተማ ወሳኝ ድል አስመዝግበዋል
ድሬዳዋ ከተማ ከስድስት ጨዋታዎች እንዲሁም ሸገር ከተማ ከዘጠኝ ተከታታይ ጨዋታዎች በኋላ በማሸነፍ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል።…
ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል
ሁለት ድንቅ ግቦች በተቆጠሩበት ጨዋታ ሲዳማ ቡና እና ባህር ዳር ከተማ 1ለ1 ተያይተዋል። በአዳማ የተካሄደ የዕለቱ…

