ሪፖርት | ኢትዮጵያ ቡና ተከታታይ ድል አስመዝግቧል

ቡናማዎቹ አቡበከር አዳሙ ባስቆጠረው ብቸኛ የፍፁም ምት ግብ ሀዲያ ሆሳዕናን አሸንፈዋል። ተመሳሳይ ነጥብ በመሰብሰብ ጨዋታቸውን ያደረጉት…

ሪፖርት | ምድረገነት ሽረ እና ሲዳማ ቡና ድል አደረጉ

መስመሩን ያለፈ ግብ የተሻረበት እንዲሁም ሁለት ጊዜ የጨዋታ መጠናቀቂያ ፊሽካ በተነፋበት አወዛገቢ የሲቢኢ ፕሪምየር ሊግ ምድብ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ ድል ሲቀዳጁ ኤሌክትሪክ እና አዳማ ነጥብ ተጋርተዋል

በምድብ ሁለት የስምንተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ባህር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 1ለ0 ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ እና ወላይታ ድቻ ነጥብ ሲጋሩ ወልዋሎ ዓ/ዩ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል

ሶስት ቀይ ካርዶችን ባስመለከቱን ጨዋታዎች ዐፄዎቹ እና የጦና ንቦች ነጥብ ሲጋሩ ቢጫ ለባሾቹ ከስምንት ሳምንታት ቆይታ…

ሪፖርት | ምድረገነት ሽረ ድል ሲቀዳጅ መቐለ 70 እንደርታ እና ንግድ ባንክ ነጥብ ተጋርተዋል

በ7ኛ ሳምንት የምድብ አንድ የመጨረሻ ጨዋታዎች ምድረገነት ሽረ ድሬዳዋ ከተማን 2ለ0 ሲያሸንፍ መቐለ 70 እንደርታ እና…

ሪፖርት| ሀድያ ሆሳዕና እና አርባ ምንጭ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል

የሰባተኛ ሳምንት የመጨረሻ ቀን ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ በሁለቱም ቡድኖች በኩል በተቆጠሩ የግንባር ግቦች ነብሮቹ እና አዞዎቹ…

ሪፖርት | ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና ወደ ድል ተመልሰዋል

ዛሬም በተካሄዱት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት የምድብ ሁለት ጨዋታዎች ቡናማዎቹ እና ኢትዮ ኤሌክትሪኮች ማሸነፍ…

ሪፖርት | ሲዳማ ቡና እና ፋሲል ከነማ በያሬድ ባየህ እና ቃልኪዳን ዘላለም ግቦች ድል አደረጉ

በሙከራዎች የታጀበ እጅግ ማራኪ ፉክክር በተደረገባቸው የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ7ኛው ሳምንት የምድብ አንድ የ2ኛ ቀን…

ሪፖርት | አዳማ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ ድል ተቀዳጅተዋል

በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄዱ ጨዋታዎች አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን ፤ ነጌሌ አርሲ ደግሞ ኢትዮጵያ መድንን…

ሪፖርት | የጦና ንቦች እጅግ ከናፈቃቸው ድል ጋር ታርቀዋል

ወላይታ ድቻ ከመመራት ተነስቶ በሁለቱም አጋማሾች የመጨረሻ ደቂቃዎች ባስቆጠራቸው ግቦች ወልዋሎ ዓ/ዩን 2ለ1 በመርታት በውድድር ዓመቱ…