በሳምንቱ መዝጊያ መርሐግብር አዳማ ከተማን ከ ወልዋሎ ዓ/ዩ እንዲሁም ነገሌ አርሲን ከምድረ ገነት ሽረ ያገናኙ ጨዋታዎች…
ሪፖርት
ሪፖርት | የሊጉ መሪ ከናፈቀው ድል ጋር ታርቋል
ሲዳማ ቡና አርባምንጭ ከተማን 3ለ0 በማሸነፍ ከአራት ሳምንታት ጥበቃ በኋላ ዳግም ወደ ድል ተመልሷል። ቀዝቀዝ ካለ…
ሪፖርት | ቡናማዎቹ ድል ሲያደርጉ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ አቻ ተለያይተዋል
ኢትዮጵያ ቡና ከመመራት ተነስቶ ፋሲል ከነማን 2ለ1 ሲረታ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ድሬዳዋ ከተማ ነጥብ ተጋርተዋል። ኢትዮጵያ…
ሪፖርት | ምዓም አናብስት እና ፈረሰኞቹ ድል ቀንቷቸዋል
መቐለ 70 እንደርታዎች በቦና ዓሊ ብቸኛ ግብ ሸገር ከተማን እንዲሁም ቅዱስ ጊዮርጊሶች በብሩክ ዓለማየሁ ብቸኛ ግብ…
ሪፖርት | በአዲስ አበባ የተደረጉ ጨዋታዎች ያለግብ ተጠናቀዋል
በ33ኛው ሳምንት መክፈቻ በነበረው ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ከ ወላይታ ዲቻ እንዲሁም ሀዲያ ሆሳዕና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ…
ሪፖርት | የጣና ሞገዶች እና ጦሩ ነጥብ ተጋርተዋል
መቻል ከባህር ዳር ከተማ ጋር 1ለ1 በመለያየት ከሊጉ መሪ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ የሚችልበትን ዕድል…
ሪፖርት| ወልዋሎ እና ፋሲል ከነማ ድል ቀንቷቸዋል
በጨዋታ ሳምንቱ የመዝጊያ ቀን ጨዋታዎች ቢጫ ለባሾቹ እና ዐፄዎቹ ተጋጣሚዎቻቸውን ድል አድርገዋል ወልዋሎ ዓ/ዩ ከ ኢትዮ…
ሪፖርት| ሐይቆቹ እና አዞዎቹ ነጥብ ተጋርተዋል
በአዲስ አበባ የተደረገው ብቸኛ ጨዋታ ያለግብ ተጠናቋል ሁለት ከሽንፈት የተመለሱ ቡድኖችን ያገናኘው ጨዋታ በጥሩ ፉክክር ጅማሮውን…
ሪፖርት| ባህር ዳር ከተማ ደረጃውን ያሻሻለበትን ድል አስመዝግቧል
የጣና ሞገዶቹ ፍጹም ፍትዓለውና አንተነህ ተፈራ ባስቆጠሯቸው ግቦች ድሬድዋ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፉ በድሬዳዋ ከተማ…
ሪፖርት| ሐምራዊ ለባሾቹ ዳግም ወደ ድል ሲመለሱ ምዓም አናብስት እና ኢትዮጵያ መድን ነጥብ ተጋርተዋል
መቐለ 70 እንደርታ እና ኢትዮጵያ መድን 1ለ1 ሲለያዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሸገር ከተማን 2ለ1 አሸንፏል መቐለ…

