ፌዴሬሽኑ በከፍተኛ ሊግ ምድብ ድልድል ዙርያ ሀሳቡን ሲቀይር የዝውውር መስኮቱን አራዝሟል

ኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ዝውውር መስኮት ጥቅምት 25 ይዘጋል ተብሎ ቢጠበቅም በተሳታፊ ክለቦች ጥያቄ መሠረት ወደ ህዳር…

ከፍተኛ ሊግ | ሶሎዳ ዓድዋ ሦስት ተጨማሪ ተጫዋቾች አስፈረመ

በዝውውር መስኮቱ በርካታ ተጫዋቾች በማስፈረም ላይ የሚገኙት ሶሎዳ ዓድዋዎች ናይጀርያዊ ግብ ጠባቂ ጨምሮ ሦስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል።…

ከፍተኛ ሊግ | ሀምበሪቾ ስምንት አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

በአሰልጣኝ ዓለማየሁ ዓባይነህ እየተመራ ባለፈው ዓመት በተሳተፈበት የከፍተኛ ሊግ ምድብ ለ አራት ጨዋታ እስከሚቀረው ድረስ ወደ…

ከፍተኛ ሊግ | ስልጤ ወራቤ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል

በወጣው አዲስ ድልድል መሠረት በከፍተኛ ሊግ ምድብ ሐ የተመደበው ስልጤ ወራቤ የአሰልጣኙን ውል ሲያራዝም ረዳት አሰልጣኝ…

ትውልደ ኢትዮጵያዊው የአውስትራሊያውን ክለብ ተቀላቀለ

ትውልደ ኢትዮጵያዊው ተከላካይ ፊልሞን አሰፋ በሰሜን አውስትራሊያ ሊግ ለሚወዳደረው ክሮይዶን ኪንግስ ለመጫወት በትናንትናው ዕለት ፌርማውን አኑሯል።…

ከፍተኛ ሊግ | ነገሌ አርሲ በርካታ አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ባለፈው ዓመት በከፍተኛ ሊግ “ምድብ ለ” በመጨረሻው ሳምንት በሊጉ መቆየታቸውን ያረጋገጡት አርሲ ነገሊ በዘንድሮው የውድድር ዘመን…

ከፍተኛ ሊግ | ሀላባ ከተማ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾች ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል

ሀላባ ከተማ ሦስት የቀድሞ ተጫዋቾቹን እና አንድ የውጪ ዜጋ ጨምሮ ስድስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል።…

ከፍተኛ ሊግ | ደቡብ ፖሊስ ሦስት ተጫዋቾችን አስፈርሟል

ደቡብ ፖሊስ አስቀድሞ በአዲሱ ፎርማት የፕሪምየር ሊግ ተሳታፊ መሆኑ በመገለፁ በርካታ ተጫዋቾችን አስፈርሞ የነበረ ቢሆንም ኃላ…

የከፍተኛ ሊግ የዝውውር መስኮት ጥቅምት 25 ይዘጋል

የከፍተኛ ሊግ ተሳታፊዎች ምዝገባ እንዲሁም የዝውውር መስኮት የፊታችን ማክሰኞ ይጠናቀቃል። የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ከዚህ ቀደም በሚሰራበት…

ከፍተኛ ሊግ | ሰሎዳ ዓድዋ አንድ ጋናዊን ጨምሮ ስድስት ተጫዋቾች አስፈረመ

በአንደኛ ሊግ የማጠቃለያ ውድድር ባስመዘገቡት ውጤት አምጥተው በዘንድሮ በከፍተኛ ሊግ መሳተፋቸው ያረጋገጡት ሶሎዳ ዓድዋዎች ስድስት ተጫዋቾች…