ባለፈው ሳምንት ከስሑል ሽረ በስምምነት የተለያየው አሸናፊ እንዳለ ወደ ቀድሞ ክለቡ በድጋሚ ተቀላቀለ። ባሰናበቷቸው በርካታ ተጫዋቾች…
ዝውውር
ስሑል ሽረዎች አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ ከሁለት ተጫዋቾች ጋር በስምምነት ተለያይተዋል
በሁለተኛው ዙር ተጠናክረው ለመቅረብ ተጫዋቾችን በማሰናበት እና አዲስ ተጫዋቾች በማስፈረም የተጠመዱት ስሑል ሽረዎች ያስር ሙገርዋን ሲያስፈርሙ…
ደቡብ ፖሊስ የመስመር ተጫዋች አስፈረመ
ደቡብ ፖሊስ ከስሑል ሽረ ጋር የተለያየው ኪዳኔ አሰፋን አስፈርሟል፡፡ የመስመር አጥቂው ኪዳኔ አሰፋ በዘንድሮው የውድድር ዓመት…
ኢትዮጵያ ቡና አንድ ተጫዋች አስፈረመ
ኢትዮጵያ ቡና በሁለተኛው የውድድር ዘመን አጋማሽ ራሱን አጠናክሮ ለማቅረብ የዝውውር እንቅስቃሴ በመጀመር ሄኖክ ካሳሁንን በዛሬው ዕለት…
አዳማ ከተማ አምረላህ ደልታታን አስፈረመ
ከቀናት በፊት በክረምቱ ካስፈረማቸው ሶስት ተጫዋቾች ጋር የተለያየው አዳማ ከተማ የማጥቃት አማራጩን ለማስፋት ፈጣኑ የመስመር ተጫዋቾች…
ደደቢት የሶስት የውጪ ተጫዋቾች ዝውውር አጠናቀቀ
ባሳለፍነው ሳምንት አዲስ አሰልጣኝ የቀጠሩት ደደቢቶች ሁለት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያመጣ የቀድሞ ተጫዋቹንም መልሶ አስፈርሟል። በውጤት ቀውስ…
አዳማ ከተማ ከሦስት ተጫዋቾቹ ጋር በስምምነት ተለያየ
በክረምቱ የዝውውር ወቅት በከፍተኛ ሊግ ቡድኖች ጥሩ የውድድር ጊዜ አሳልፈው ለአዳማ ከተማ ከፈረሙት መካከል ከሦስቱ ተጫዋቾች…
ስሑል ሽረዎች አንድ ተጫዋች ሲያስፈርሙ ከአንድ ተጫዋች ጋር ተለያይተዋል
ስሑል ሽረዎች ከሄኖክ ብርሃኑ ጋር በስምምነት ሲለያዩ አሳሪ አልመሃዲን አስፈርመዋል። ባለፈው ዓመት ወልዋሎ ከመከላከያ በነበረው ጨዋታ…
በጅማ አባጅፋር እና ይስሀቅ መኩሪያ ሰጣ ገባ ዙርያ ፌዴሬሽኑ ውሳኔን አሳለፈ
በክረምቱ ጅማ አባጅፋርን በሁለት ዓመት ውል የተቀላቀለው ይስሀቅ መኩሪያ ብዙም ሳይቆይ ከክለቡ መሰናበቱ የሚታወስ ሲሆን ተጫዋቹ ለፌዴሬሽኑ…
ሲዳማ ቡና ጋናዊ አማካይ አስፈርሟል
ሲዳማ ቡና የጋና ዜግነት ያለው የተከላካይ አማካይ አልሀሰን ኑሁን አስፈርሟል፡፡ በፕሪምየር ሊጉ ውጤታማ ግስጋሴን እያደረገ ያለው…

