ቡናማዎቹ በመጨረሻ ደቂቃ ጎል ከለገጣፎ ለገዳዲ ጋር አንድ ነጥብ ተጋርተዋል። በፋሲል ከነማ ሦስት ለምንም ተረተው ለዛሬው…
ፕሪምየር ሊግ

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን
የሊጉ 10ኛ ሳምንት የሚቋጭባቸውን ሁለት ጨዋታዎች የተመለከቱ መረጃዎችን አዘጋጅተናል። ለገጣፎ ለገዳዲ ከ ኢትዮጵያ ቡና ዕኩል ስምንት…

የአሠልጣኞች አስተያየት | ሀዲያ ሆሳዕና 0-2 ባህር ዳር ከተማ
👉 “የዛሬውን ውጤት ለራሳቸው ለተጫዋቾች ነው የማበረክተው” ደግአረገ ይግዛው 👉 “አጋጣሚዎችን ያለ መጠቀማችን ነው እኛን ዋጋ…

ሪፖርት | የጣና ሞገዶቹ በአሸናፊነታቸው ቀጥለዋል
ባህር ዳር ከተማ ሀዲያ ሆሳዕናን ሁለት ለምንም በመርታት ሁለተኛ ደረጃን ተረክቧል። ሀዲያ ሆሳዕና ከወልቂጤ ከተማ ጋር…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ቅዱስ ጊዮርጊስ 3-0 ወላይታ ድቻ
👉”ጨዋታው በምንፈልገው መልኩ ሄዷል ፤ ማድረግ ያለብንን ነገር አድርገናል”ዘሪሁን ሸንገታ 👉”አቅማችን የፈቀደውን ነው ያደረግነው። አቅማችን ይሄ…

ሪፖርት | ፈረሰኞቹ የጦና ንቦቹን በሦስት ጎል ብልጫ አሸንፈዋል
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ ሦስት ነጥብ እና ሦስት ጎል በመውሰድ የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ተረክቧል። ቅዱስ ጊዮርጊሶች…

የአሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት እና ሀዲያ ሆሳዕና ጉዳይ ውሳኔ ተሰጥቶበታል
በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ዲሲፕሊን ኮሚቴ ተይዞ የነበረው የሀዲያ ሆሳዕና እና አሠልጣኝ ሙሉጌታ ምህረት ጉዳይ ውሳኔ ተላልፎበታል።…

የአሰልጣኞች አስተያየት | ሲዳማ ቡና 2-4 ፋሲል ከነማ
👉”ተጫዋቾቻንን በጣም ጥሩ ነበሩ ፤ ማሸነፍ አይበዛባቸውም” ኃይሉ ነጋሽ 👉”ጨዋታው ከጅምሩ በዚህ መልክ ያቀድነው አይደለም” ሥዩም…

መረጃዎች | 38ኛ የጨዋታ ቀን
በአስረኛ የጨዋታ ሳምንት ሦስተኛ የጨዋታ ቀን የሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ከዚህ በታች ቀርበዋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ…

ሪፖርት | ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን ረቷል
ዐፄዎቹ በዘንድሮ የውድድር ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ተከታታይ ድል ያገኙበትን ውጤት ሲዳማ ቡና ላይ አስመዝግበዋል። ምሽት 01፡00…